የሳህል ጥምረት የወንጀልና ሰብዓዊ መብቶች ፍርድ ቤት ተቋቋመ
15:09 10.07.2025 (የተሻሻለ: 15:14 10.07.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የሳህል ጥምረት የወንጀልና ሰብዓዊ መብቶች ፍርድ ቤት ተቋቋመ
ቡርኪና ፋሶ፣ ማሊ እና ኒጀር መቀመጫውን በማሊ መዲና ባማኮ ያደረገ ከባድ ወንጀሎችን የሚዳኝ ፍርድ ቤት ማቋቋማቸውን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።
የፍርድ ቤቱ ሥልጣን፦
🟠 የጦር ወንጀሎች፣
🟠 በሰብዓዊነት ላይ የተፈጸሙ ወንጀሎች፣
🟠 ሽብርተኝነት እና
🟠 የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች።
ባማኮ ውስጥ የከፍተኛ ጥበቃ እስር ቤትም ይቋቋማል ተብሏል።
የመረጃ ልውውጥን ለማቀላጠፍ የጋራ የዳኝነት ዳታቤዝ እና ዲጂታል መድረክ ይፈጠራል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X