https://amh.sputniknews.africa
አዲስ አበባ በ2017 የበጀት ዓመት 233 ቢሊየን ብር ገቢ በመሰብሰብ የእቅዷን 96 ነጥብ 5 በመቶ አሳካች
አዲስ አበባ በ2017 የበጀት ዓመት 233 ቢሊየን ብር ገቢ በመሰብሰብ የእቅዷን 96 ነጥብ 5 በመቶ አሳካች
Sputnik አፍሪካ
አዲስ አበባ በ2017 የበጀት ዓመት 233 ቢሊየን ብር ገቢ በመሰብሰብ የእቅዷን 96 ነጥብ 5 በመቶ አሳካችገቢው ከባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ57 በመቶ እና የ83 ቢሊየን ብር ብልጫ እንዳለው ከንቲባ አዳነች አቤቤ... 10.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-10T14:47+0300
2025-07-10T14:47+0300
2025-07-10T14:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/0a/914644_1:0:1279:719_1920x0_80_0_0_ee4072a7a85a1913a20bf85b3d058e75.jpg
አዲስ አበባ በ2017 የበጀት ዓመት 233 ቢሊየን ብር ገቢ በመሰብሰብ የእቅዷን 96 ነጥብ 5 በመቶ አሳካችገቢው ከባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ57 በመቶ እና የ83 ቢሊየን ብር ብልጫ እንዳለው ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታውቀዋል።የከተማው አስተዳደር 241.4 ቢሊየን ብር ገቢ ለመሰብሰባ አቅዶ ነበር፡፡ ቀሪው 8 ቢሊየን ብር ከእርዳታ እና ብድር ይገኛል ተብሎ የነበረ ሆኖም ሳይሰበሰብ እንደቀረ ከንቲባዋ ጨምርው ገልፀዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/0a/914644_161:0:1120:719_1920x0_80_0_0_2a1acce69f9df678bf3a94c815af1e6c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አዲስ አበባ በ2017 የበጀት ዓመት 233 ቢሊየን ብር ገቢ በመሰብሰብ የእቅዷን 96 ነጥብ 5 በመቶ አሳካች
14:47 10.07.2025 (የተሻሻለ: 14:54 10.07.2025) አዲስ አበባ በ2017 የበጀት ዓመት 233 ቢሊየን ብር ገቢ በመሰብሰብ የእቅዷን 96 ነጥብ 5 በመቶ አሳካች
ገቢው ከባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ57 በመቶ እና የ83 ቢሊየን ብር ብልጫ እንዳለው ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታውቀዋል።
የከተማው አስተዳደር 241.4 ቢሊየን ብር ገቢ ለመሰብሰባ አቅዶ ነበር፡፡ ቀሪው 8 ቢሊየን ብር ከእርዳታ እና ብድር ይገኛል ተብሎ የነበረ ሆኖም ሳይሰበሰብ እንደቀረ ከንቲባዋ ጨምርው ገልፀዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X