https://amh.sputniknews.africa
ፕሬዝዳንት ትራምፕ በስድስት ሀገራት ላይ እስከ 30 በመቶ የሚደርስ አዲስ ቀረጥ ጣሉ
ፕሬዝዳንት ትራምፕ በስድስት ሀገራት ላይ እስከ 30 በመቶ የሚደርስ አዲስ ቀረጥ ጣሉ
Sputnik አፍሪካ
ፕሬዝዳንት ትራምፕ በስድስት ሀገራት ላይ እስከ 30 በመቶ የሚደርስ አዲስ ቀረጥ ጣሉ ዩናይትድ ስቴትስ ከሐምሌ 24 ጀምሮ የገቢ ንግድ ቀረጥ እንደምትጨምር አስታውቃለች። ከ20 እስከ 30 በመቶ የሚደርሠው ቀረጥ የሀገሪቱን የንግድ አጋሮች ኢላማ ያደረገ... 09.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-09T20:23+0300
2025-07-09T20:23+0300
2025-07-09T21:52+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/09/911074_0:84:837:555_1920x0_80_0_0_24d62a231029eee7a7b12f1a4fac51ed.jpg
ፕሬዝዳንት ትራምፕ በስድስት ሀገራት ላይ እስከ 30 በመቶ የሚደርስ አዲስ ቀረጥ ጣሉ ዩናይትድ ስቴትስ ከሐምሌ 24 ጀምሮ የገቢ ንግድ ቀረጥ እንደምትጨምር አስታውቃለች። ከ20 እስከ 30 በመቶ የሚደርሠው ቀረጥ የሀገሪቱን የንግድ አጋሮች ኢላማ ያደረገ ነው። አዲስ ቀረጥ የተጣለባቸው ሀገራት የሚከተሉትን ያካትታሉ፦ አልጄሪያ – 30% ሊቢያ – 30% ኢራቅ – 30% ብሩኔይ – 25% ሞልዶቫ – 25% ፊሊፒንስ – 20%በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/09/911074_0:5:837:633_1920x0_80_0_0_0fe388b11e40ab524000a36139671c59.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ፕሬዝዳንት ትራምፕ በስድስት ሀገራት ላይ እስከ 30 በመቶ የሚደርስ አዲስ ቀረጥ ጣሉ
20:23 09.07.2025 (የተሻሻለ: 21:52 09.07.2025) ፕሬዝዳንት ትራምፕ በስድስት ሀገራት ላይ እስከ 30 በመቶ የሚደርስ አዲስ ቀረጥ ጣሉ
ዩናይትድ ስቴትስ ከሐምሌ 24 ጀምሮ የገቢ ንግድ ቀረጥ እንደምትጨምር አስታውቃለች። ከ20 እስከ 30 በመቶ የሚደርሠው ቀረጥ የሀገሪቱን የንግድ አጋሮች ኢላማ ያደረገ ነው። አዲስ ቀረጥ የተጣለባቸው ሀገራት የሚከተሉትን ያካትታሉ፦
አልጄሪያ – 30%
ሊቢያ – 30%
ኢራቅ – 30%
ብሩኔይ – 25%
ሞልዶቫ – 25%
ፊሊፒንስ – 20%
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X