https://amh.sputniknews.africa/20250709/907303.html
እስራኤል እና ሃማስ በጋዛ ሰርጥ ሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት ዙሪያ ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተዘገበ
እስራኤል እና ሃማስ በጋዛ ሰርጥ ሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት ዙሪያ ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተዘገበ
Sputnik አፍሪካ
እስራኤል እና ሃማስ በጋዛ ሰርጥ ሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት ዙሪያ ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተዘገበ አል አረቢያ የዜና ማሰረጫ እንደዘገበው ሁለቱ ወገኖቹ በአሁኑ ወቅት የእስራኤል ወታደሮችን መልሶ ማሠማራት በሚቻልበት መንገድ ዙሪያ እየተወያዩ ነው። ሃማስ... 09.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-09T18:45+0300
2025-07-09T18:45+0300
2025-07-09T18:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/09/907150_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_51c9fb3d8582c3b9a71ff25de1fd6d73.jpg
እስራኤል እና ሃማስ በጋዛ ሰርጥ ሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት ዙሪያ ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተዘገበ አል አረቢያ የዜና ማሰረጫ እንደዘገበው ሁለቱ ወገኖቹ በአሁኑ ወቅት የእስራኤል ወታደሮችን መልሶ ማሠማራት በሚቻልበት መንገድ ዙሪያ እየተወያዩ ነው። ሃማስ ከእስራኤል ጋር አዲስ የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ የቀረበለትን ጥያቄ እንደሚቀበል እና ድርድር ለመጀመር ዝግጁ መሆኑን ባለፈው ሳምንት አረጋግጧል። ይኔት የዜና አውታር ከፍተኛ የእስራኤል ምንጩን ጠቅሶ ቅዳሜ እንደዘገበው የቴል አቪቭ ባለሥልጣናት ከሃማስ ጋር በሚደረገው የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ቀጥተኛ ያልሆነ ድርድር ለማድረግ ልዑካቻውን ወደ ኳታር ለመላክ ወስነዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/09/907150_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_012d30636e75e9548f45473cc8da3450.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
እስራኤል እና ሃማስ በጋዛ ሰርጥ ሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት ዙሪያ ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተዘገበ
18:45 09.07.2025 (የተሻሻለ: 18:54 09.07.2025) እስራኤል እና ሃማስ በጋዛ ሰርጥ ሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት ዙሪያ ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተዘገበ
አል አረቢያ የዜና ማሰረጫ እንደዘገበው ሁለቱ ወገኖቹ በአሁኑ ወቅት የእስራኤል ወታደሮችን መልሶ ማሠማራት በሚቻልበት መንገድ ዙሪያ እየተወያዩ ነው።
ሃማስ ከእስራኤል ጋር አዲስ የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ የቀረበለትን ጥያቄ እንደሚቀበል እና ድርድር ለመጀመር ዝግጁ መሆኑን ባለፈው ሳምንት አረጋግጧል።
ይኔት የዜና አውታር ከፍተኛ የእስራኤል ምንጩን ጠቅሶ ቅዳሜ እንደዘገበው የቴል አቪቭ ባለሥልጣናት ከሃማስ ጋር በሚደረገው የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ቀጥተኛ ያልሆነ ድርድር ለማድረግ ልዑካቻውን ወደ ኳታር ለመላክ ወስነዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X