https://amh.sputniknews.africa
"እኛ ብሪክስ ውስጥ የምንገኘው ለማገልገል አይደለም" ሲሉ አፍሪካ በድኑ ውስጥ ያላትን ሚና የጋናው የሥራ ሚኒስትር ተናገሩ
"እኛ ብሪክስ ውስጥ የምንገኘው ለማገልገል አይደለም" ሲሉ አፍሪካ በድኑ ውስጥ ያላትን ሚና የጋናው የሥራ ሚኒስትር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
"እኛ ብሪክስ ውስጥ የምንገኘው ለማገልገል አይደለም" ሲሉ አፍሪካ በድኑ ውስጥ ያላትን ሚና የጋናው የሥራ ሚኒስትር ተናገሩ "የሆነ አካል አፍሪካን መደገፍ አለበት የሚለው አስተሳሰብ መቆም አለበት። አብረን መሥራት አለብን፤ እኛ ባልደረቦች ነን። እኛ... 09.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-09T17:50+0300
2025-07-09T17:50+0300
2025-07-09T17:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/09/906070_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_e0225f65094274b7a7700f5b19417eea.jpg
"እኛ ብሪክስ ውስጥ የምንገኘው ለማገልገል አይደለም" ሲሉ አፍሪካ በድኑ ውስጥ ያላትን ሚና የጋናው የሥራ ሚኒስትር ተናገሩ "የሆነ አካል አፍሪካን መደገፍ አለበት የሚለው አስተሳሰብ መቆም አለበት። አብረን መሥራት አለብን፤ እኛ ባልደረቦች ነን። እኛ ሉዓላዊ መብት ያለን ሉዓላዊ ሀገራት ነን" ሲሉ ሚኒስትሩ ራሺድ ፔልፑኦ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። አክለውም አፍሪካ በዓለም አቀፍ ትብብሮች ውስጥ ያላትን ትክክለኛ ቦታ አጽንዖት ሰጥተው አንስተዋል። "ብሪክስ ውስጥ ያሉ ሀገራት ዕድገታቸውን ፈልገው እኩል አጋሮች ሆነው በመሥራት ላይ ይገኛሉ" ሲሉ ፔልፑኦ አዲስ አበባ ከተካሄደው 3ኛው የአፍሪካ የሥራ ፈጠራ መድረክ ጎን ለጎን ተናግረዋል። አፍሪካ ከቀሪው ዓለም ጋር በእኩልነት ለመጓዝ ምን መለወጥ አለበት? ለሚለው ጥያቄ ምላሽ ለማግኘት ከላይ ያለውን ቪዲዮ ይመልከቱ። በቃለመጠይቁ ፔልፑኦ አፍሪካ መፍጠር የምትችለውን ነገር መለመን እንድታቆም አሳስበዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
"እኛ ብሪክስ ውስጥ የምንገኘው ለማገልገል አይደለም" ሲሉ አፍሪካ በድኑ ውስጥ ያላትን ሚና የጋናው የሥራ ሚኒስትር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
"እኛ ብሪክስ ውስጥ የምንገኘው ለማገልገል አይደለም" ሲሉ አፍሪካ በድኑ ውስጥ ያላትን ሚና የጋናው የሥራ ሚኒስትር ተናገሩ
2025-07-09T17:50+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/09/906070_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_63d6613891a9ffd878d0f3188426d502.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"እኛ ብሪክስ ውስጥ የምንገኘው ለማገልገል አይደለም" ሲሉ አፍሪካ በድኑ ውስጥ ያላትን ሚና የጋናው የሥራ ሚኒስትር ተናገሩ
17:50 09.07.2025 (የተሻሻለ: 17:54 09.07.2025) "እኛ ብሪክስ ውስጥ የምንገኘው ለማገልገል አይደለም" ሲሉ አፍሪካ በድኑ ውስጥ ያላትን ሚና የጋናው የሥራ ሚኒስትር ተናገሩ
"የሆነ አካል አፍሪካን መደገፍ አለበት የሚለው አስተሳሰብ መቆም አለበት። አብረን መሥራት አለብን፤ እኛ ባልደረቦች ነን። እኛ ሉዓላዊ መብት ያለን ሉዓላዊ ሀገራት ነን" ሲሉ ሚኒስትሩ ራሺድ ፔልፑኦ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
አክለውም አፍሪካ በዓለም አቀፍ ትብብሮች ውስጥ ያላትን ትክክለኛ ቦታ አጽንዖት ሰጥተው አንስተዋል።
"ብሪክስ ውስጥ ያሉ ሀገራት ዕድገታቸውን ፈልገው እኩል አጋሮች ሆነው በመሥራት ላይ ይገኛሉ" ሲሉ ፔልፑኦ አዲስ አበባ ከተካሄደው 3ኛው የአፍሪካ የሥራ ፈጠራ መድረክ ጎን ለጎን ተናግረዋል።
አፍሪካ ከቀሪው ዓለም ጋር በእኩልነት ለመጓዝ ምን መለወጥ አለበት? ለሚለው ጥያቄ ምላሽ ለማግኘት ከላይ ያለውን ቪዲዮ ይመልከቱ።
በቃለመጠይቁ ፔልፑኦ አፍሪካ መፍጠር የምትችለውን ነገር መለመን እንድታቆም አሳስበዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X