https://amh.sputniknews.africa
እየጨመረ በመጣው የኢኮኖሚ ጫና ምክንያት ብሪክስን የመቀላቀል ከፍተኛ ፍላጎት መኖሩን የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ከፍተኛ ኃላፊ አስታወቁ
እየጨመረ በመጣው የኢኮኖሚ ጫና ምክንያት ብሪክስን የመቀላቀል ከፍተኛ ፍላጎት መኖሩን የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ከፍተኛ ኃላፊ አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
እየጨመረ በመጣው የኢኮኖሚ ጫና ምክንያት ብሪክስን የመቀላቀል ከፍተኛ ፍላጎት መኖሩን የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ከፍተኛ ኃላፊ አስታወቁ የኢንስቲትዩቱ የዓለም አቀፍ ግኑኝነት ጥናት ዳይሬክተር ይጥና ገብሬ (ዶ/ር) እንደገለፁት የብሪክስ ሀገራት አጠቃላይ... 09.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-09T15:50+0300
2025-07-09T15:50+0300
2025-07-09T15:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/09/905156_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_81ae22bed0d91dff7162b4ae4dbca3e6.jpg
እየጨመረ በመጣው የኢኮኖሚ ጫና ምክንያት ብሪክስን የመቀላቀል ከፍተኛ ፍላጎት መኖሩን የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ከፍተኛ ኃላፊ አስታወቁ የኢንስቲትዩቱ የዓለም አቀፍ ግኑኝነት ጥናት ዳይሬክተር ይጥና ገብሬ (ዶ/ር) እንደገለፁት የብሪክስ ሀገራት አጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት ከፍተኛ በመሆኑ በንግድ እና ኢንቨስትመንት ዘርፍ ከፍተኛ ሚና አላቸው። "ጂኦፖለቲካዊ ተፅዕኖ አንደኛው ሀገራት ብሪክስን የሚቀላቀሉበት ምክንያት ነው። ብሪክስ የተቋቋመው የምዕራባውያኑን የበላይነት ለመመከት ነው... ሀገራት ከምዕራባውያን ተፅዕኖ ለመላቀቅ ወይም ከእነሱ ለመራቅ ብሪክስን መቀላቀል ሊያስፈልጋቸው ይችላል" በማለት አብራርተዋል።ኃላፊው የደቡባዊ ዓለም ድምፅ አንድ አካል ለመሆን እንዲሁም ዘላቂ ልማትን ለማስፋፋት ሌላኛው ሀገራት ብሪክስን መቀላቀል የሚፈልጉብት ምክንያት እንደሆነ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልፀዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/09/905156_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_0c3375466931f482f0052ea2e1e3b415.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
እየጨመረ በመጣው የኢኮኖሚ ጫና ምክንያት ብሪክስን የመቀላቀል ከፍተኛ ፍላጎት መኖሩን የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ከፍተኛ ኃላፊ አስታወቁ
15:50 09.07.2025 (የተሻሻለ: 15:54 09.07.2025) እየጨመረ በመጣው የኢኮኖሚ ጫና ምክንያት ብሪክስን የመቀላቀል ከፍተኛ ፍላጎት መኖሩን የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ከፍተኛ ኃላፊ አስታወቁ
የኢንስቲትዩቱ የዓለም አቀፍ ግኑኝነት ጥናት ዳይሬክተር ይጥና ገብሬ (ዶ/ር) እንደገለፁት የብሪክስ ሀገራት አጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት ከፍተኛ በመሆኑ በንግድ እና ኢንቨስትመንት ዘርፍ ከፍተኛ ሚና አላቸው።
"ጂኦፖለቲካዊ ተፅዕኖ አንደኛው ሀገራት ብሪክስን የሚቀላቀሉበት ምክንያት ነው። ብሪክስ የተቋቋመው የምዕራባውያኑን የበላይነት ለመመከት ነው... ሀገራት ከምዕራባውያን ተፅዕኖ ለመላቀቅ ወይም ከእነሱ ለመራቅ ብሪክስን መቀላቀል ሊያስፈልጋቸው ይችላል" በማለት አብራርተዋል።
ኃላፊው የደቡባዊ ዓለም ድምፅ አንድ አካል ለመሆን እንዲሁም ዘላቂ ልማትን ለማስፋፋት ሌላኛው ሀገራት ብሪክስን መቀላቀል የሚፈልጉብት ምክንያት እንደሆነ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልፀዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X