https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያን ቱሪዝም ለማሳደግ ዘርፉን በዲጂታል ቴክኖሎጂዎች ማዘመን እንደሚገባ የቱሪዝም ሚኒስትር ዴዔታው ተናገሩ
የኢትዮጵያን ቱሪዝም ለማሳደግ ዘርፉን በዲጂታል ቴክኖሎጂዎች ማዘመን እንደሚገባ የቱሪዝም ሚኒስትር ዴዔታው ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያን ቱሪዝም ለማሳደግ ዘርፉን በዲጂታል ቴክኖሎጂዎች ማዘመን እንደሚገባ የቱሪዝም ሚኒስትር ዴዔታው ተናገሩ የቱሪዝም ሚኒስቴር ይፋ ያደረገው የቪዚት ኢትዮጵያ የዲጂታል ፕላትፎርም የሀገሪቱን ቱሪዝም ለማስተዋወቅ፣ የአገልግሎት ጥራት እና ታማኝነትን... 09.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-09T15:10+0300
2025-07-09T15:10+0300
2025-07-09T15:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/09/904716_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_a836952f64034eff5c9fd2adcc31c146.jpg
የኢትዮጵያን ቱሪዝም ለማሳደግ ዘርፉን በዲጂታል ቴክኖሎጂዎች ማዘመን እንደሚገባ የቱሪዝም ሚኒስትር ዴዔታው ተናገሩ የቱሪዝም ሚኒስቴር ይፋ ያደረገው የቪዚት ኢትዮጵያ የዲጂታል ፕላትፎርም የሀገሪቱን ቱሪዝም ለማስተዋወቅ፣ የአገልግሎት ጥራት እና ታማኝነትን ለማሻሻል ተጨማሪ አቅም እንደሚፈጥርም ሚኒስትር ዴዔታው ዶ/ር እንደገና አበበ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል። "ቱሪዝም በመንግሥት ቢመራም፤ ዘርፉ በዋነኛነት የሚያንቀሳቀሰው በግሉ ዘርፍ ነው። ስለዚህ እነዚህን ሁሉ ነገሮች በአንድ መድረክ መሰብሰብ ይኖርብናል። መሠረተ ልማታችንን፣ የክፍያ ስርዓቱን እንዲሁም ከቱሪዝም ዘርፉ ጋር የሚጣመሩ ሌሎች ስርዓቶችን ዲጂታላይዝ ማድረግ ይጠበቅብናል" ብለዋል። የቪዚት ኢትዮጵያ ዲጂታል ፕላትፎርም በቱሪዝም ዘርፍ በኩል ኢትዮጵያን ዲጂታላይዝ የማድረግ ሥራ አንዱ ማሳያ መሆኑንም አመላክተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የኢትዮጵያን ቱሪዝም ለማሳደግ ዘርፉን በዲጂታል ቴክኖሎጂዎች ማዘመን እንደሚገባ የቱሪዝም ሚኒስትር ዴዔታው ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያን ቱሪዝም ለማሳደግ ዘርፉን በዲጂታል ቴክኖሎጂዎች ማዘመን እንደሚገባ የቱሪዝም ሚኒስትር ዴዔታው ተናገሩ
2025-07-09T15:10+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/09/904716_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_bab7d5ac82cfaebc92906353c14c2bd5.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያን ቱሪዝም ለማሳደግ ዘርፉን በዲጂታል ቴክኖሎጂዎች ማዘመን እንደሚገባ የቱሪዝም ሚኒስትር ዴዔታው ተናገሩ
15:10 09.07.2025 (የተሻሻለ: 15:24 09.07.2025) የኢትዮጵያን ቱሪዝም ለማሳደግ ዘርፉን በዲጂታል ቴክኖሎጂዎች ማዘመን እንደሚገባ የቱሪዝም ሚኒስትር ዴዔታው ተናገሩ
የቱሪዝም ሚኒስቴር ይፋ ያደረገው የቪዚት ኢትዮጵያ የዲጂታል ፕላትፎርም የሀገሪቱን ቱሪዝም ለማስተዋወቅ፣ የአገልግሎት ጥራት እና ታማኝነትን ለማሻሻል ተጨማሪ አቅም እንደሚፈጥርም ሚኒስትር ዴዔታው ዶ/ር እንደገና አበበ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
"ቱሪዝም በመንግሥት ቢመራም፤ ዘርፉ በዋነኛነት የሚያንቀሳቀሰው በግሉ ዘርፍ ነው። ስለዚህ እነዚህን ሁሉ ነገሮች በአንድ መድረክ መሰብሰብ ይኖርብናል። መሠረተ ልማታችንን፣ የክፍያ ስርዓቱን እንዲሁም ከቱሪዝም ዘርፉ ጋር የሚጣመሩ ሌሎች ስርዓቶችን ዲጂታላይዝ ማድረግ ይጠበቅብናል" ብለዋል።
የቪዚት ኢትዮጵያ ዲጂታል ፕላትፎርም በቱሪዝም ዘርፍ በኩል ኢትዮጵያን ዲጂታላይዝ የማድረግ ሥራ አንዱ ማሳያ መሆኑንም አመላክተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X