የኢትዮጵያ የቡና የወጪ ንግድ ገቢ በ147 በመቶ በማደግ አዲስ ክብረ ወሰን አስመዘገበ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ የቡና የወጪ ንግድ ገቢ በ147 በመቶ በማደግ አዲስ ክብረ ወሰን አስመዘገበ
የኢትዮጵያ የቡና የወጪ ንግድ ገቢ በ147 በመቶ በማደግ አዲስ ክብረ ወሰን አስመዘገበ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 09.07.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ የቡና የወጪ ንግድ ገቢ በ147 በመቶ በማደግ አዲስ ክብረ ወሰን አስመዘገበ

በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ኢትዮጵያ 468 ሺህ 967 ሜትሪክ ቶን ቡና ወደ ዓለም አቀፍ ገበያ በመላክ 2.653 ቢሊዮን ዶላር ገቢ አግኝታለች።

ይህም ከታቀደው አንፃር በመጠን 144% እንዲሁም በገቢ 147% አፈጻጸም የታየበት እንደሆነ የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለሥልጣን አስታውቋል፡፡

የኢትዮጵያ ቡና ባለፉት 11 ወራት ውስጥ 20 አዳዲስ ዓለም አቀፍ ገበያዎችን እንዳገኘ በቅርቡ መዘገቡ የሚታወስ ነው፡፡

በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0