https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ከሐምሌ 4-6 ሰሜን ኮሪያን እንደሚጎበኙ ተገለፀ
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ከሐምሌ 4-6 ሰሜን ኮሪያን እንደሚጎበኙ ተገለፀ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ከሐምሌ 4-6 ሰሜን ኮሪያን እንደሚጎበኙ ተገለፀ ላቭሮቭ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ደረጃ በሁለተኛው ዙር ስትራቴጂካዊ ምክክር ላይ እንደሚሳተፉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ተናግረዋል።... 09.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-09T13:36+0300
2025-07-09T13:36+0300
2025-07-09T13:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/09/903585_0:89:1280:809_1920x0_80_0_0_d34e66a5ecfb235db7b15043a5b2ea92.jpg
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ከሐምሌ 4-6 ሰሜን ኮሪያን እንደሚጎበኙ ተገለፀ ላቭሮቭ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ደረጃ በሁለተኛው ዙር ስትራቴጂካዊ ምክክር ላይ እንደሚሳተፉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ተናግረዋል። የመጀመሪያው ዙር ምክክር ባለፈው ዓመት ህዳር ወር የሰሜን ኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቾ ሶን ሁዪ ሩሲያን በጎበኙበት ወቅት ነበር የተካሄደው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/09/903585_42:0:1238:897_1920x0_80_0_0_ebae45b57c7c0b836cac4bc7161add07.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ከሐምሌ 4-6 ሰሜን ኮሪያን እንደሚጎበኙ ተገለፀ
13:36 09.07.2025 (የተሻሻለ: 13:44 09.07.2025) የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ከሐምሌ 4-6 ሰሜን ኮሪያን እንደሚጎበኙ ተገለፀ
ላቭሮቭ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ደረጃ በሁለተኛው ዙር ስትራቴጂካዊ ምክክር ላይ እንደሚሳተፉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ተናግረዋል።
የመጀመሪያው ዙር ምክክር ባለፈው ዓመት ህዳር ወር የሰሜን ኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቾ ሶን ሁዪ ሩሲያን በጎበኙበት ወቅት ነበር የተካሄደው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X