https://amh.sputniknews.africa
የቦሌ ዓለም አቀፍ የአየር ማረፊያ በ2025 ከአፍሪካ ሶስተኛው ስራ የሚበዛበት አየር ማረፊያ ሆኗል
የቦሌ ዓለም አቀፍ የአየር ማረፊያ በ2025 ከአፍሪካ ሶስተኛው ስራ የሚበዛበት አየር ማረፊያ ሆኗል
Sputnik አፍሪካ
የቦሌ ዓለም አቀፍ የአየር ማረፊያ በ2025 ከአፍሪካ ሶስተኛው ስራ የሚበዛበት አየር ማረፊያ ሆኗልአፍሪካን ቢዝነስ ኢንሳይደር ባወጣው መረጃ መሠረት እስካሁን 11 ነጥብ 80 ሚሊየን ተጓዦችን አስተናዷል፡፡ የካይሮ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ 28 ነጥብ... 09.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-09T12:33+0300
2025-07-09T12:33+0300
2025-07-09T12:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/09/902920_0:56:1080:664_1920x0_80_0_0_d59216756677ea1d3d1e7e544b405152.jpg
የቦሌ ዓለም አቀፍ የአየር ማረፊያ በ2025 ከአፍሪካ ሶስተኛው ስራ የሚበዛበት አየር ማረፊያ ሆኗልአፍሪካን ቢዝነስ ኢንሳይደር ባወጣው መረጃ መሠረት እስካሁን 11 ነጥብ 80 ሚሊየን ተጓዦችን አስተናዷል፡፡ የካይሮ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ 28 ነጥብ 97 ሚሊየን ተጓዦችን በማስተናገድ የአንደኝነቱን ስፍራ ሲይዝ፣ በጆሃንስበርግ የሚገኘው ኦር ታምቦ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ 18 ነጥብ 37 ሚሊዮን ተጓዦችን በማስተናገድ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/09/902920_60:0:1020:720_1920x0_80_0_0_e3e17a8df543c918ceba697ef9eecf97.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የቦሌ ዓለም አቀፍ የአየር ማረፊያ በ2025 ከአፍሪካ ሶስተኛው ስራ የሚበዛበት አየር ማረፊያ ሆኗል
12:33 09.07.2025 (የተሻሻለ: 12:34 09.07.2025) የቦሌ ዓለም አቀፍ የአየር ማረፊያ በ2025 ከአፍሪካ ሶስተኛው ስራ የሚበዛበት አየር ማረፊያ ሆኗል
አፍሪካን ቢዝነስ ኢንሳይደር ባወጣው መረጃ መሠረት እስካሁን 11 ነጥብ 80 ሚሊየን ተጓዦችን አስተናዷል፡፡
የካይሮ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ 28 ነጥብ 97 ሚሊየን ተጓዦችን በማስተናገድ የአንደኝነቱን ስፍራ ሲይዝ፣
በጆሃንስበርግ የሚገኘው ኦር ታምቦ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ 18 ነጥብ 37 ሚሊዮን ተጓዦችን በማስተናገድ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X