https://amh.sputniknews.africa
ዩክሬን የሾመቻቸው ባለሥልጣናት እና የዩክሬን ደህንነት አገልግሎት ኃላፊዎች ከሄርሶን እንደሸሹ የክልሉ ገዥ አስታወቁ
ዩክሬን የሾመቻቸው ባለሥልጣናት እና የዩክሬን ደህንነት አገልግሎት ኃላፊዎች ከሄርሶን እንደሸሹ የክልሉ ገዥ አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
ዩክሬን የሾመቻቸው ባለሥልጣናት እና የዩክሬን ደህንነት አገልግሎት ኃላፊዎች ከሄርሶን እንደሸሹ የክልሉ ገዥ አስታወቁየኪዬቭ ሹመኛ የአካባቢው አስተዳዳሪዎች፣ ከአካባቢው ፖሊስ እና ከዩክሬን ደህንነት አገልግሎት (ኤስቢዩ) ኃላፊዎች ጋር ሄርሶንን ለቀው... 09.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-09T11:32+0300
2025-07-09T11:32+0300
2025-07-09T11:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/09/902264_94:0:1148:593_1920x0_80_0_0_9c82d4547e85fd767207596472655ba1.jpg
ዩክሬን የሾመቻቸው ባለሥልጣናት እና የዩክሬን ደህንነት አገልግሎት ኃላፊዎች ከሄርሶን እንደሸሹ የክልሉ ገዥ አስታወቁየኪዬቭ ሹመኛ የአካባቢው አስተዳዳሪዎች፣ ከአካባቢው ፖሊስ እና ከዩክሬን ደህንነት አገልግሎት (ኤስቢዩ) ኃላፊዎች ጋር ሄርሶንን ለቀው በመውጣት በዩክሬን ቁጥጥር ሥር የሚገኘውን የክልሉን ክፍል በርቀት እያስተዳደሩ መሆኑን የሄርሶን ክልል ገዥ ቭላድሚር ሳልዶ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። "የኪዬቭ አገዛዝ ምናባዊ መዋቅሮችን መፍጠር ይወዳል። በእነርሱ አስተሳሰብ ከእውነታው የበለጠ ማስመሰሉ አስፈላጊ ነው። ኪዬቭ የሾመቻቸው የሄርሶን ክልላዊ እና ከተማ 'ወታደራዊ አስተዳደሮች' ከአካባቢው "ጌስታፖ" ቅርንጫፎች፣ ኤስቢዩ እና አቃቤ ሕግ ቢሮ ጋር በኒኮላይቭ ይገኛሉ" ሲለ ሳልዶ አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/09/902264_225:0:1016:593_1920x0_80_0_0_e5d7dfeadc8e32aac2fd2c3baf4106c1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዩክሬን የሾመቻቸው ባለሥልጣናት እና የዩክሬን ደህንነት አገልግሎት ኃላፊዎች ከሄርሶን እንደሸሹ የክልሉ ገዥ አስታወቁ
11:32 09.07.2025 (የተሻሻለ: 11:34 09.07.2025) ዩክሬን የሾመቻቸው ባለሥልጣናት እና የዩክሬን ደህንነት አገልግሎት ኃላፊዎች ከሄርሶን እንደሸሹ የክልሉ ገዥ አስታወቁ
የኪዬቭ ሹመኛ የአካባቢው አስተዳዳሪዎች፣ ከአካባቢው ፖሊስ እና ከዩክሬን ደህንነት አገልግሎት (ኤስቢዩ) ኃላፊዎች ጋር ሄርሶንን ለቀው በመውጣት በዩክሬን ቁጥጥር ሥር የሚገኘውን የክልሉን ክፍል በርቀት እያስተዳደሩ መሆኑን የሄርሶን ክልል ገዥ ቭላድሚር ሳልዶ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
"የኪዬቭ አገዛዝ ምናባዊ መዋቅሮችን መፍጠር ይወዳል። በእነርሱ አስተሳሰብ ከእውነታው የበለጠ ማስመሰሉ አስፈላጊ ነው። ኪዬቭ የሾመቻቸው የሄርሶን ክልላዊ እና ከተማ 'ወታደራዊ አስተዳደሮች' ከአካባቢው "ጌስታፖ" ቅርንጫፎች፣ ኤስቢዩ እና አቃቤ ሕግ ቢሮ ጋር በኒኮላይቭ ይገኛሉ" ሲለ ሳልዶ አክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X