ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ትራምፕ በደቡብ አፍሪካ ምርቶች ላይ የጣሉት 30% ቀረጥ በትክክለኛ የንግድ መረጃ ላይ የተመሠረተ አይደለም አሉ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ትራምፕ በደቡብ አፍሪካ ምርቶች ላይ የጣሉት 30% ቀረጥ በትክክለኛ የንግድ መረጃ ላይ የተመሠረተ አይደለም አሉ
ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ትራምፕ በደቡብ አፍሪካ ምርቶች ላይ የጣሉት 30% ቀረጥ በትክክለኛ የንግድ መረጃ ላይ የተመሠረተ አይደለም አሉ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 08.07.2025
ሰብስክራይብ

ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ትራምፕ በደቡብ አፍሪካ ምርቶች ላይ የጣሉት 30% ቀረጥ በትክክለኛ የንግድ መረጃ ላይ የተመሠረተ አይደለም አሉ

የዩናይትድ ስቴትስ የአንድ ወገን ቀረጥ "አከራካሪ ትርጓሜን" ተገን ያደረገ ነው ሲሉ ለትራምፕ ውሳኔ በሰጡት ምላሽ ተናግረዋል፡፡

የአሜሪካ ቀረጥ ትክክል ያልሆነው ለምንድን ነው?

◾ ወደ ደቡብ አፍሪካ የሚገቡ ምርቶች አማካይ ቀረጥ 7.6% ነው፣

◾ ነገር ግን 77% የሚሆኑ የአሜሪካ ምርቶች ወደ ደቡብ አፍሪካ የሚገቡት ከ0% ቀረጥ በታች ነው።

ሲሪል ራምፎሳ ፕሪቶሪያ ከዋሽንግተን ጋር "ይበልጥ ሚዛናዊና ጠቃሚ የንግድ ግንኙነት" እንዲኖራት እንደምትፈልግ አረጋግጠዋል።

የመንግሥት የንግድ ተደራዳሪ ቡድኖች እና የሀገሪቱ ኩባንያዎች የደቡብ አፍሪካን ኢኮኖሚ እና ዓለም አቀፍ የአቅርቦት ሰንሰለቶችን ለማጠናከር በፍጥነት እንዲሠሩ አሳስበዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0