ሩሲያ ከዩክሬን በኩል ድርድር የሚደረግበትን ቀን የተመለከተ ሃሳብ እየጠበቀች ነው ሲል ክሬምሊን ገለጸ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሩሲያ ከዩክሬን በኩል ድርድር የሚደረግበትን ቀን የተመለከተ ሃሳብ እየጠበቀች ነው ሲል ክሬምሊን ገለጸ
ሩሲያ ከዩክሬን በኩል ድርድር የሚደረግበትን ቀን የተመለከተ ሃሳብ እየጠበቀች ነው ሲል ክሬምሊን ገለጸ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 08.07.2025
ሰብስክራይብ

ሩሲያ ከዩክሬን በኩል ድርድር የሚደረግበትን ቀን የተመለከተ ሃሳብ እየጠበቀች ነው ሲል ክሬምሊን ገለጸ

ከክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ዕለታዊ መግለጫ የተገኙ ዋና ዋና ነጥቦች፦

◾ "ወዳጃዊ ያልሆኑ" የሀገራት ዝርዝር ሊከለስ እንደሚችል ተናግረዋል፣

◾ ለኪዬቭ የሚደረገው የጦር መሳሪያ አቅርቦት ሰላማዊ መፍትሄ ላማምጣት ከሚደረገው ጥረት ጋር የሚጣጣም አይደለም፣

◾ ዩናይትድ ስቴትስ በሩሲያ ላይ ማዕቀቦችን መተግበሯን ቀጥላለች። ሞስኮ እነዚህን ማዕቀቦች ሕገወጥ እና የሁለቱን ሀገራት ሥራ ፈጣሪዎች የሚጎዱ እንደሆኑ ትቆጥራለች፣

◾ ሩሲያ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሩሲያ እና በዩክሬን መካከል ቀጥተኛ የድርድር ሂደት እንዲጀመር የሚያደርጉትን ጥረት በጣም ታደንቃለች።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0