https://amh.sputniknews.africa
የባኩ ፍርድ ቤት የስፑትኒክ አዘርባጃን ጋዜጠኞችን በእስር ቤት እንዲቆዩ ማዘዙን በሀገሪቱ የሚገኘው የስፑትኒክ ጽህፈት ቤት አስታወቀ
የባኩ ፍርድ ቤት የስፑትኒክ አዘርባጃን ጋዜጠኞችን በእስር ቤት እንዲቆዩ ማዘዙን በሀገሪቱ የሚገኘው የስፑትኒክ ጽህፈት ቤት አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የባኩ ፍርድ ቤት የስፑትኒክ አዘርባጃን ጋዜጠኞችን በእስር ቤት እንዲቆዩ ማዘዙን በሀገሪቱ የሚገኘው የስፑትኒክ ጽህፈት ቤት አስታወቀ"ዛሬ የባኩ ፍርድ ቤት የባልደረቦቻችንን ኢጎር ካርታቪክን እና የቭገኒ ቤሎሶቭ ጠበቆች ያቀረቡትን አቤቱታ ተመልክቷል።... 08.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-08T13:31+0300
2025-07-08T13:31+0300
2025-07-08T13:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/08/892050_0:48:1280:768_1920x0_80_0_0_74e88f522bd01447b8017de359cb0cfe.jpg
የባኩ ፍርድ ቤት የስፑትኒክ አዘርባጃን ጋዜጠኞችን በእስር ቤት እንዲቆዩ ማዘዙን በሀገሪቱ የሚገኘው የስፑትኒክ ጽህፈት ቤት አስታወቀ"ዛሬ የባኩ ፍርድ ቤት የባልደረቦቻችንን ኢጎር ካርታቪክን እና የቭገኒ ቤሎሶቭ ጠበቆች ያቀረቡትን አቤቱታ ተመልክቷል። በሚያሳዝን ሁኔታ ጠበቆቹ ያስገቡት ይግባኝ ውድቅ ተደርጓል። በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የተላለፈው ውሳኔም እንደጸና ቀጥሏል። ባልደረቦቻችን በእስር ላይ እንዳሉ ይቀጥላሉ" ሲል መግለጫው አስነብቧል።ሰኔ 23 የአዘርባጃን ባለሥልጣናት ከስፑትኒክ አዘርባጃን (የሮሲያ ሴጎድኒያ ሚዲያ ቡድን አካል) ቢሮ ውስጥ ሰባት ሰዎችን ያለምንም ምክንያት በቁጥጥር ስር ማዋላቸው ይታወሳል። የሮሲያ ሴጎድኒያ ሚዲያ ቡድን የአዘርባጃን የፀጥታ ኃይሎች ድርጊት አላስፈላጊ እንደሆነ እና ክሶቹ ከእውነታው የራቁ መሆናቸውን ያምናል። የኤዲቶሪያል ጽህፈት ቤቱ ሥራ የታገደ ሲሆን የሩሲያ ቆንስላ ሠራተኞችም ሆኑ ዘመዶቻቸው በእስር ላይ የሚገኙትን የሚዲያ ባለሙያዎች እንዳያዩ ተከልክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/08/892050_96:0:1184:816_1920x0_80_0_0_e25c4ecf29634fdd444dfb614699df9f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የባኩ ፍርድ ቤት የስፑትኒክ አዘርባጃን ጋዜጠኞችን በእስር ቤት እንዲቆዩ ማዘዙን በሀገሪቱ የሚገኘው የስፑትኒክ ጽህፈት ቤት አስታወቀ
13:31 08.07.2025 (የተሻሻለ: 13:44 08.07.2025) የባኩ ፍርድ ቤት የስፑትኒክ አዘርባጃን ጋዜጠኞችን በእስር ቤት እንዲቆዩ ማዘዙን በሀገሪቱ የሚገኘው የስፑትኒክ ጽህፈት ቤት አስታወቀ
"ዛሬ የባኩ ፍርድ ቤት የባልደረቦቻችንን ኢጎር ካርታቪክን እና የቭገኒ ቤሎሶቭ ጠበቆች ያቀረቡትን አቤቱታ ተመልክቷል። በሚያሳዝን ሁኔታ ጠበቆቹ ያስገቡት ይግባኝ ውድቅ ተደርጓል። በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የተላለፈው ውሳኔም እንደጸና ቀጥሏል። ባልደረቦቻችን በእስር ላይ እንዳሉ ይቀጥላሉ" ሲል መግለጫው አስነብቧል።
ሰኔ 23 የአዘርባጃን ባለሥልጣናት ከስፑትኒክ አዘርባጃን (የሮሲያ ሴጎድኒያ ሚዲያ ቡድን አካል) ቢሮ ውስጥ ሰባት ሰዎችን ያለምንም ምክንያት በቁጥጥር ስር ማዋላቸው ይታወሳል።
የሮሲያ ሴጎድኒያ ሚዲያ ቡድን የአዘርባጃን የፀጥታ ኃይሎች ድርጊት አላስፈላጊ እንደሆነ እና ክሶቹ ከእውነታው የራቁ መሆናቸውን ያምናል። የኤዲቶሪያል ጽህፈት ቤቱ ሥራ የታገደ ሲሆን የሩሲያ ቆንስላ ሠራተኞችም ሆኑ ዘመዶቻቸው በእስር ላይ የሚገኙትን የሚዲያ ባለሙያዎች እንዳያዩ ተከልክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X