https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ ብዝሃ ህይወት ኢንስቲትዩት አምስት ሚሊየን ሀገር በቀል ችግኞችን ለሰባተኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ማዘጋጀቱን አስታወቀ
የኢትዮጵያ ብዝሃ ህይወት ኢንስቲትዩት አምስት ሚሊየን ሀገር በቀል ችግኞችን ለሰባተኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ማዘጋጀቱን አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ብዝሃ ህይወት ኢንስቲትዩት አምስት ሚሊየን ሀገር በቀል ችግኞችን ለሰባተኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ማዘጋጀቱን አስታወቀ ተቋሙ የዘንድሮውን ሳይጨምር መርሃ-ግብሩ ከተጀመረበት ጊዜ ጀምሮ ከ16 ሚሊየን በላይ ሀገራዊ ችግኞችን... 08.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-08T12:51+0300
2025-07-08T12:51+0300
2025-07-08T12:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/08/891603_0:33:682:417_1920x0_80_0_0_570b2677949791a7978e8d3489a2303c.jpg
የኢትዮጵያ ብዝሃ ህይወት ኢንስቲትዩት አምስት ሚሊየን ሀገር በቀል ችግኞችን ለሰባተኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ማዘጋጀቱን አስታወቀ ተቋሙ የዘንድሮውን ሳይጨምር መርሃ-ግብሩ ከተጀመረበት ጊዜ ጀምሮ ከ16 ሚሊየን በላይ ሀገራዊ ችግኞችን መትከሉን ገልጿል። የሀገር በቀል እፅዋት ሥነ-ምህዳራዊ እና መድኃኒታዊ ጠቀሜታ ላይ አፅንኦት የሰጡት የኢንስቲትዩቱ ተመራማሪ አበራ ስዩም "አንዴ ከተተከሉ በኋላ እነዚህ ዝርያዎች አነስተኛ እንክብካቤ የሚጠይቁ እና በተፈጥሯቸው ድርቅንና በሽታን የመቋቋም አቅም ያላቸው ናቸው" ብለዋል።ኢንስቲትዩቱ ቅድሚያ የሚሰጣቸው ዝርያዎች ወይራ፣ ዋንዛ፣ ኮሶ፣ የሀበሻ ፅድ እና ጥቁር እንጨት እንደሆኑ የሀገር ውስጥ ጋዜጣ ዘግቧል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/08/891603_42:0:641:449_1920x0_80_0_0_9ef7ad22ca771354cbf22b17b528f297.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ ብዝሃ ህይወት ኢንስቲትዩት አምስት ሚሊየን ሀገር በቀል ችግኞችን ለሰባተኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ማዘጋጀቱን አስታወቀ
12:51 08.07.2025 (የተሻሻለ: 12:54 08.07.2025) የኢትዮጵያ ብዝሃ ህይወት ኢንስቲትዩት አምስት ሚሊየን ሀገር በቀል ችግኞችን ለሰባተኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ማዘጋጀቱን አስታወቀ
ተቋሙ የዘንድሮውን ሳይጨምር መርሃ-ግብሩ ከተጀመረበት ጊዜ ጀምሮ ከ16 ሚሊየን በላይ ሀገራዊ ችግኞችን መትከሉን ገልጿል።
የሀገር በቀል እፅዋት ሥነ-ምህዳራዊ እና መድኃኒታዊ ጠቀሜታ ላይ አፅንኦት የሰጡት የኢንስቲትዩቱ ተመራማሪ አበራ ስዩም "አንዴ ከተተከሉ በኋላ እነዚህ ዝርያዎች አነስተኛ እንክብካቤ የሚጠይቁ እና በተፈጥሯቸው ድርቅንና በሽታን የመቋቋም አቅም ያላቸው ናቸው" ብለዋል።
ኢንስቲትዩቱ ቅድሚያ የሚሰጣቸው ዝርያዎች ወይራ፣ ዋንዛ፣ ኮሶ፣ የሀበሻ ፅድ እና ጥቁር እንጨት እንደሆኑ የሀገር ውስጥ ጋዜጣ ዘግቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X