https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ ቱሪዝም ዘርፍ ባለፉት 11 ወራት 4 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር አስገባ
የኢትዮጵያ ቱሪዝም ዘርፍ ባለፉት 11 ወራት 4 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር አስገባ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ቱሪዝም ዘርፍ ባለፉት 11 ወራት 4 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር አስገባበበጀት ዓመቱ ከቱሪዝም 5 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ እቅድ ተይዞ ነበር።የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ዘርፉ ለማክሮ ኢኮኖሚው ሶስት በመቶ አስተዋጽኦ ማድረጉን ለሀገር ውስጥ... 08.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-08T11:18+0300
2025-07-08T11:18+0300
2025-07-08T11:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/08/891173_0:70:800:520_1920x0_80_0_0_58ad2317d636f1531f7fcac7d92b2c6f.jpg
የኢትዮጵያ ቱሪዝም ዘርፍ ባለፉት 11 ወራት 4 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር አስገባበበጀት ዓመቱ ከቱሪዝም 5 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ እቅድ ተይዞ ነበር።የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ዘርፉ ለማክሮ ኢኮኖሚው ሶስት በመቶ አስተዋጽኦ ማድረጉን ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ተናግረዋል፡፡አክለውም አንድ ሚሊየን የማይሞላ ዓመታዊ የቱሪስት መጠን አሁን ላይ ቁጥሩ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን ገልፀዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/08/891173_8:0:793:589_1920x0_80_0_0_eb4466ef6627b60a3f12e3e1335317e1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ ቱሪዝም ዘርፍ ባለፉት 11 ወራት 4 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር አስገባ
11:18 08.07.2025 (የተሻሻለ: 11:54 08.07.2025) የኢትዮጵያ ቱሪዝም ዘርፍ ባለፉት 11 ወራት 4 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር አስገባ
በበጀት ዓመቱ ከቱሪዝም 5 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ እቅድ ተይዞ ነበር።
የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ዘርፉ ለማክሮ ኢኮኖሚው ሶስት በመቶ አስተዋጽኦ ማድረጉን ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ተናግረዋል፡፡
አክለውም አንድ ሚሊየን የማይሞላ ዓመታዊ የቱሪስት መጠን አሁን ላይ ቁጥሩ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን ገልፀዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X