https://amh.sputniknews.africa
የብሪክስ አዲሱ የልማት ባንክ ለአባል ሀገራቱ ሁለንተናዊ ዕድገት ጉልህ ሚና እንደሚጫወት በብሪክስ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ሸርፓ ተናገሩ
የብሪክስ አዲሱ የልማት ባንክ ለአባል ሀገራቱ ሁለንተናዊ ዕድገት ጉልህ ሚና እንደሚጫወት በብሪክስ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ሸርፓ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የብሪክስ አዲሱ የልማት ባንክ ለአባል ሀገራቱ ሁለንተናዊ ዕድገት ጉልህ ሚና እንደሚጫወት በብሪክስ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ሸርፓ ተናገሩቤን ጁበርት ባንኩ ከብሪክስ የላቁ ተቋማዊ ስኬቶች ውስጥ አንዱ መሆኑን በማንሳት አገልግሎቱን ይበልጥ ለማስፋት... 08.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-08T11:27+0300
2025-07-08T11:27+0300
2025-07-08T11:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/08/890523_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_1cb2b331c58e406ff26fc4b9e972cf97.jpg
የብሪክስ አዲሱ የልማት ባንክ ለአባል ሀገራቱ ሁለንተናዊ ዕድገት ጉልህ ሚና እንደሚጫወት በብሪክስ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ሸርፓ ተናገሩቤን ጁበርት ባንኩ ከብሪክስ የላቁ ተቋማዊ ስኬቶች ውስጥ አንዱ መሆኑን በማንሳት አገልግሎቱን ይበልጥ ለማስፋት እየተሠራ መሆኑን ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል "አዲሱ የልማት ባንክ ይበልጥ መስፋት እንዳለበት እናምናለን። ባንኩ እየሰፋ የመምጣቱን እውነታም ዕውቅና መስጠት ተገቢ ነው። እንደ እውነቱ ባንኩ ከብሪክስ አባል ሀገራት ቁጥር አስቀድሞ ነው መስፋት የጀመረው። እ.አ.አ በ2022 ግብጽ፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች፣ ባንግላዲሽ እና ኡራጋይ ባንኩን መቀላቀላቸውን አይተናል። በቅርቡም አልጄሪያ ባንኩን መቀላቀሏን ተመልክተናል" ብለዋል።እ.አ.አ በ2014 የተቋቋመው አዲሱ የልማት ባንክ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የሚሠሩ ፕሮጀክቶችን የመደገፍ በግልጽ የተቀመጡ ኃላፊነቶች እንዳሉበትም አመላክተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የብሪክስ አዲሱ የልማት ባንክ ለአባል ሀገራቱ ሁለንተናዊ ዕድገት ጉልህ ሚና እንደሚጫወት በብሪክስ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ሸርፓ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የብሪክስ አዲሱ የልማት ባንክ ለአባል ሀገራቱ ሁለንተናዊ ዕድገት ጉልህ ሚና እንደሚጫወት በብሪክስ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ሸርፓ ተናገሩ
2025-07-08T11:27+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/08/890523_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_fd484a6136ad4b6d5dc602f7fc956868.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የብሪክስ አዲሱ የልማት ባንክ ለአባል ሀገራቱ ሁለንተናዊ ዕድገት ጉልህ ሚና እንደሚጫወት በብሪክስ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ሸርፓ ተናገሩ
11:27 08.07.2025 (የተሻሻለ: 11:34 08.07.2025) የብሪክስ አዲሱ የልማት ባንክ ለአባል ሀገራቱ ሁለንተናዊ ዕድገት ጉልህ ሚና እንደሚጫወት በብሪክስ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ሸርፓ ተናገሩ
ቤን ጁበርት ባንኩ ከብሪክስ የላቁ ተቋማዊ ስኬቶች ውስጥ አንዱ መሆኑን በማንሳት አገልግሎቱን ይበልጥ ለማስፋት እየተሠራ መሆኑን ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል
"አዲሱ የልማት ባንክ ይበልጥ መስፋት እንዳለበት እናምናለን። ባንኩ እየሰፋ የመምጣቱን እውነታም ዕውቅና መስጠት ተገቢ ነው። እንደ እውነቱ ባንኩ ከብሪክስ አባል ሀገራት ቁጥር አስቀድሞ ነው መስፋት የጀመረው። እ.አ.አ በ2022 ግብጽ፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች፣ ባንግላዲሽ እና ኡራጋይ ባንኩን መቀላቀላቸውን አይተናል። በቅርቡም አልጄሪያ ባንኩን መቀላቀሏን ተመልክተናል" ብለዋል።
እ.አ.አ በ2014 የተቋቋመው አዲሱ የልማት ባንክ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የሚሠሩ ፕሮጀክቶችን የመደገፍ በግልጽ የተቀመጡ ኃላፊነቶች እንዳሉበትም አመላክተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X