https://amh.sputniknews.africa
ቱርክ የሩሲያ-ዩክሬን ሶስተኛ ዙር ንግግርን ለማካሄድ የኪዬቭን ምላሽ እየጠበቀች እንደሆነ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አስታወቁ
ቱርክ የሩሲያ-ዩክሬን ሶስተኛ ዙር ንግግርን ለማካሄድ የኪዬቭን ምላሽ እየጠበቀች እንደሆነ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
ቱርክ የሩሲያ-ዩክሬን ሶስተኛ ዙር ንግግርን ለማካሄድ የኪዬቭን ምላሽ እየጠበቀች እንደሆነ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አስታወቁ "የሩሲያ ወገን ለሶስተኛው ዙር ድርድር ዝግጁነቱን አስታውቋል፡፡ አሁን ከዩክሬን በኩል የሚሰጠውን ምላሽ እየጠበቅን ነው።... 08.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-08T10:35+0300
2025-07-08T10:35+0300
2025-07-08T10:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/08/890082_0:97:1280:817_1920x0_80_0_0_5fe5de18fc7b859a6678fa39ea86795c.jpg
ቱርክ የሩሲያ-ዩክሬን ሶስተኛ ዙር ንግግርን ለማካሄድ የኪዬቭን ምላሽ እየጠበቀች እንደሆነ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አስታወቁ "የሩሲያ ወገን ለሶስተኛው ዙር ድርድር ዝግጁነቱን አስታውቋል፡፡ አሁን ከዩክሬን በኩል የሚሰጠውን ምላሽ እየጠበቅን ነው። ከተደራዳሪዎቹ ጋር ያለን ግንኙነት እንደቀጠለ ነው" ሲሉ የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሀካን ፊዳን ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/08/890082_32:0:1249:913_1920x0_80_0_0_e4746e738d5c9ed7afe24df534253c0b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ቱርክ የሩሲያ-ዩክሬን ሶስተኛ ዙር ንግግርን ለማካሄድ የኪዬቭን ምላሽ እየጠበቀች እንደሆነ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አስታወቁ
10:35 08.07.2025 (የተሻሻለ: 10:44 08.07.2025) ቱርክ የሩሲያ-ዩክሬን ሶስተኛ ዙር ንግግርን ለማካሄድ የኪዬቭን ምላሽ እየጠበቀች እንደሆነ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አስታወቁ
"የሩሲያ ወገን ለሶስተኛው ዙር ድርድር ዝግጁነቱን አስታውቋል፡፡ አሁን ከዩክሬን በኩል የሚሰጠውን ምላሽ እየጠበቅን ነው። ከተደራዳሪዎቹ ጋር ያለን ግንኙነት እንደቀጠለ ነው" ሲሉ የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሀካን ፊዳን ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X