https://amh.sputniknews.africa
ብሪክስ በአባል ሀገራቱ መካከል ያለውን ዘርፈ ብዙ የፍላጎት አና አቅርቦት ልዩነት ለማጣጣም አይነተኛ የመገናኛ ድልድይ ሆኖ እያገለገለ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ባለሥልጣን ተናገሩ
ብሪክስ በአባል ሀገራቱ መካከል ያለውን ዘርፈ ብዙ የፍላጎት አና አቅርቦት ልዩነት ለማጣጣም አይነተኛ የመገናኛ ድልድይ ሆኖ እያገለገለ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ባለሥልጣን ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ብሪክስ በአባል ሀገራቱ መካከል ያለውን ዘርፈ ብዙ የፍላጎት አና አቅርቦት ልዩነት ለማጣጣም አይነተኛ የመገናኛ ድልድይ ሆኖ እያገለገለ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ባለሥልጣን ተናገሩአፍሪካ ሰፊ አምራች ኃይል ያላት አሕጉር መሆኗን ያወሱት የሥራና ክህሎት... 07.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-07T20:10+0300
2025-07-07T20:10+0300
2025-07-07T20:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/07/888286_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_6bbe440bcdcfc09ce670bf4ccb5b0e12.jpg
ብሪክስ በአባል ሀገራቱ መካከል ያለውን ዘርፈ ብዙ የፍላጎት አና አቅርቦት ልዩነት ለማጣጣም አይነተኛ የመገናኛ ድልድይ ሆኖ እያገለገለ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ባለሥልጣን ተናገሩአፍሪካ ሰፊ አምራች ኃይል ያላት አሕጉር መሆኗን ያወሱት የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል፤ በዚህ ረገድ ብሪክስ በሰው ኃይል፣ በቴክኖሎጂ እና በዕውቀት ሽግግር አብሮ መሥራት የሚያስችል ምቹ መደላድል መፍጠሩን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።"ኢኖቬሽን እና ሥራ ፈጣሪነት የኢትዮጵያ የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ልብ እና ማዕከል ናቸው። አንደ አህጉር ያለንን ይህን እምቅ አቅም ለማሳደግም ከሀገራት እና እንደ ብሪክስ ካሉ ጥምረቶች ጋር ለመተባበር ዝግጁ ነን" ሲሉ ከ3ኛው የአፍሪካ የሥራ ዕድል ፈጠራ ፎረም ጎን ለጎን አስተያየታቸውን ሰጥተውናል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ብሪክስ በአባል ሀገራቱ መካከል ያለውን ዘርፈ ብዙ የፍላጎት አና አቅርቦት ልዩነት ለማጣጣም አይነተኛ የመገናኛ ድልድይ ሆኖ እያገለገለ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ባለሥልጣን ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ብሪክስ በአባል ሀገራቱ መካከል ያለውን ዘርፈ ብዙ የፍላጎት አና አቅርቦት ልዩነት ለማጣጣም አይነተኛ የመገናኛ ድልድይ ሆኖ እያገለገለ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ባለሥልጣን ተናገሩ
2025-07-07T20:10+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/07/888286_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_fe510fb662a73b9ffdfa591783cb6072.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ብሪክስ በአባል ሀገራቱ መካከል ያለውን ዘርፈ ብዙ የፍላጎት አና አቅርቦት ልዩነት ለማጣጣም አይነተኛ የመገናኛ ድልድይ ሆኖ እያገለገለ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ባለሥልጣን ተናገሩ
20:10 07.07.2025 (የተሻሻለ: 20:14 07.07.2025) ብሪክስ በአባል ሀገራቱ መካከል ያለውን ዘርፈ ብዙ የፍላጎት አና አቅርቦት ልዩነት ለማጣጣም አይነተኛ የመገናኛ ድልድይ ሆኖ እያገለገለ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ባለሥልጣን ተናገሩ
አፍሪካ ሰፊ አምራች ኃይል ያላት አሕጉር መሆኗን ያወሱት የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል፤ በዚህ ረገድ ብሪክስ በሰው ኃይል፣ በቴክኖሎጂ እና በዕውቀት ሽግግር አብሮ መሥራት የሚያስችል ምቹ መደላድል መፍጠሩን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ኢኖቬሽን እና ሥራ ፈጣሪነት የኢትዮጵያ የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ልብ እና ማዕከል ናቸው። አንደ አህጉር ያለንን ይህን እምቅ አቅም ለማሳደግም ከሀገራት እና እንደ ብሪክስ ካሉ ጥምረቶች ጋር ለመተባበር ዝግጁ ነን" ሲሉ ከ3ኛው የአፍሪካ የሥራ ዕድል ፈጠራ ፎረም ጎን ለጎን አስተያየታቸውን ሰጥተውናል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X