የጤና መድህን ከ63 ሚሊየን በላይ ለሚደርሱ ኢትዮጵያውያን ተደራሽ ሆነ ተባለ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየጤና መድህን ከ63 ሚሊየን በላይ ለሚደርሱ ኢትዮጵያውያን ተደራሽ ሆነ ተባለ
የጤና መድህን ከ63 ሚሊየን በላይ ለሚደርሱ ኢትዮጵያውያን ተደራሽ ሆነ ተባለ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 07.07.2025
ሰብስክራይብ

የጤና መድህን ከ63 ሚሊየን በላይ ለሚደርሱ ኢትዮጵያውያን ተደራሽ ሆነ ተባለ

በ2017 የበጀት ዓመት ዜጎች ከማኅበራዊ የጤና መድህን ተጠቃሚ መሆናቸውን የጤና ሚኒስትሯ መቅደስ ዳባ አስታውቀዋል።

በአዲስ አበባ የዓመቱን አፈጻጸም ባቀረቡበት ንግግራቸው ቁልፍ ስኬቶችን ጠቅሰዋል፡፡

"ጤናማ እና አምራች ትውልድ ለመገንባት ሥራዓተ ምግብን ማሻሻል አስፈላጊ ነው።"

በ10 ዓመቱ የምግብና የሥርዓተ-ምግብ ስትራቴጂ እና በቀጠለው የሰቆጣ ቃል ኪዳን በ2017 ወደ 334 ወረዳዎች መድረሱን እና በ2018 ወደ 520 ወረዳዎች በማዳረስ በ2022 ዓ.ም የምግብ እጥረትን ለማስወገድ መተለሙን ጠቁመዋል።

እንደ አረንጓዴ አሻራ ያሉ ሀገራዊ ንቅናቄዎች የኢትዮጵያን የሥርዓተ-ምግብ ለማጠናከር ወሳኝ መሆናቸውን የጠቀሱት ሚኒስትሯ፤ በአሁኑ ወቅት የጤና አገልግሎት ሽፋን ከ95 በመቶ በላይ መድረሱን በሪፖርታችው አቅርበዋል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የጤና መድህን ከ63 ሚሊየን በላይ ለሚደርሱ ኢትዮጵያውያን ተደራሽ ሆነ ተባለ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የጤና መድህን ከ63 ሚሊየን በላይ ለሚደርሱ ኢትዮጵያውያን ተደራሽ ሆነ ተባለ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0