https://amh.sputniknews.africa/20250707/887191.html
ደቡብ አፍሪካ ለአሜሪካ ባላንጣ አይደለችም - የሀገሪቱ ንግድ ሚኒስቴር
ደቡብ አፍሪካ ለአሜሪካ ባላንጣ አይደለችም - የሀገሪቱ ንግድ ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
ደቡብ አፍሪካ ለአሜሪካ ባላንጣ አይደለችም - የሀገሪቱ ንግድ ሚኒስቴር "የንግድ ስምምነታችንን በተመለከተ አሁንም ከአሜሪካ ይፋዊ ምላሽ እንጠብቃለን፤ ነገር ግን ውይይታችን ገንቢ እና ፍሬያማ ነው። ቀደም ሲል እንደተናገርነው ፀረ-አሜሪካዊ አይደለንም"... 07.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-07T19:35+0300
2025-07-07T19:35+0300
2025-07-07T19:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/07/887038_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_b0f7ca858222f832bd5676615a79b900.jpg
ደቡብ አፍሪካ ለአሜሪካ ባላንጣ አይደለችም - የሀገሪቱ ንግድ ሚኒስቴር "የንግድ ስምምነታችንን በተመለከተ አሁንም ከአሜሪካ ይፋዊ ምላሽ እንጠብቃለን፤ ነገር ግን ውይይታችን ገንቢ እና ፍሬያማ ነው። ቀደም ሲል እንደተናገርነው ፀረ-አሜሪካዊ አይደለንም" ሲሉ የንግድ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ካሚል አሊ ለምዕራብ የዜና ወኪል ተናግረዋል። ℹ ትራምፕ የብሪክስን ፖሊሲዎችን በሚደግፉ ሀገራት ላይ ተጨማሪ የ10 በመቶ ቀረጥ እጥላለሁ በማለት ማስጠንቀቃቸውን ተከትሎ የሰጡት አስተያየት ነው፡፡ ከ2011 ጀምሮ የብሪክስ አባል የሆነችው ደቡብ አፍሪካ፤ ግንቦት 13 ፕሬዝዳንት ራማፎሳ ከትራምፕ ጋር በተወያዩ ጊዜ የንግድ ስምምነት ሰነድ አቅርባ ነበር፡፡ ምንም እንኳን ረቂቅ ስምምነቱ ብዙ ጊዜ የተጣራ ቢሆንም ምንም አይነት ቀጣይ ውይይቶች አልተደረጉም፡፡ ትራምፕ በሚያዚያ ወር በደቡብ አፍሪካ ምርቶች ላይ የጣሏቸው ልዩ ቀረጦች፦ 30% በወይን፣ 25% በብረት እና በብረት ውጤቶች፣ 25% በመኪናዎች እና መለዋወጫዎች።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/07/887038_71:0:1210:854_1920x0_80_0_0_7e9b057ec7797620d8f1658da39a7580.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ደቡብ አፍሪካ ለአሜሪካ ባላንጣ አይደለችም - የሀገሪቱ ንግድ ሚኒስቴር
19:35 07.07.2025 (የተሻሻለ: 19:44 07.07.2025) ደቡብ አፍሪካ ለአሜሪካ ባላንጣ አይደለችም - የሀገሪቱ ንግድ ሚኒስቴር
"የንግድ ስምምነታችንን በተመለከተ አሁንም ከአሜሪካ ይፋዊ ምላሽ እንጠብቃለን፤ ነገር ግን ውይይታችን ገንቢ እና ፍሬያማ ነው። ቀደም ሲል እንደተናገርነው ፀረ-አሜሪካዊ አይደለንም" ሲሉ የንግድ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ካሚል አሊ ለምዕራብ የዜና ወኪል ተናግረዋል።
ℹ ትራምፕ የብሪክስን ፖሊሲዎችን በሚደግፉ ሀገራት ላይ ተጨማሪ የ10 በመቶ ቀረጥ እጥላለሁ በማለት ማስጠንቀቃቸውን ተከትሎ የሰጡት አስተያየት ነው፡፡
ከ2011 ጀምሮ የብሪክስ አባል የሆነችው ደቡብ አፍሪካ፤ ግንቦት 13 ፕሬዝዳንት ራማፎሳ ከትራምፕ ጋር በተወያዩ ጊዜ የንግድ ስምምነት ሰነድ አቅርባ ነበር፡፡ ምንም እንኳን ረቂቅ ስምምነቱ ብዙ ጊዜ የተጣራ ቢሆንም ምንም አይነት ቀጣይ ውይይቶች አልተደረጉም፡፡
ትራምፕ በሚያዚያ ወር በደቡብ አፍሪካ ምርቶች ላይ የጣሏቸው ልዩ ቀረጦች፦
30% በወይን፣
25% በብረት እና በብረት ውጤቶች፣
25% በመኪናዎች እና መለዋወጫዎች።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X