https://amh.sputniknews.africa
"የብሪክስ አባል ሀገራት በራሳቸው ገንዘብ የመገበያየት እሳቤ ዶላርን በማዳከም አውድ ሊታይ አይገባም"
"የብሪክስ አባል ሀገራት በራሳቸው ገንዘብ የመገበያየት እሳቤ ዶላርን በማዳከም አውድ ሊታይ አይገባም"
Sputnik አፍሪካ
"የብሪክስ አባል ሀገራት በራሳቸው ገንዘብ የመገበያየት እሳቤ ዶላርን በማዳከም አውድ ሊታይ አይገባም" "እኛ በራሳችን ገንዘቦች መገበያየት የምንፈልገው መገበያያዎቻችን በዓለም አቀፍ ንግድ ውስጥ ተሰራጭተው እንደሚገኙ ስለምናምን ነው። ይህም ገንዘብ... 07.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-07T19:22+0300
2025-07-07T19:22+0300
2025-07-07T19:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/07/886824_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_4736f7886db36ffa6c358f5b4fccd60f.jpg
"የብሪክስ አባል ሀገራት በራሳቸው ገንዘብ የመገበያየት እሳቤ ዶላርን በማዳከም አውድ ሊታይ አይገባም" "እኛ በራሳችን ገንዘቦች መገበያየት የምንፈልገው መገበያያዎቻችን በዓለም አቀፍ ንግድ ውስጥ ተሰራጭተው እንደሚገኙ ስለምናምን ነው። ይህም ገንዘብ ለመቆጠብ ያስችለናል" ሲሉ በብሪክስ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ሸርፓ ቤን ጁበርት ከስፑትኑክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልጸዋል።ቤን ጁበርት የአፍሪካ ሀገራት ግብይታቸውን በራሳቸው ገንዘብ ማድረግ ቢችሉ አሕጉሪቱ በዓመት ከግብይት ጋር የተያያዙ ከ5 ቢሊየን ዶላር በላይ ወጪዎችን ማዳን እንደምትችል የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ጥናትን ዋቢ አድርገው አስረድተዋል።ይህም ገንዘብ በማደግ ላይ ለምትገኘው አፍሪካ ዘርፈ ብዙ ኢኮኖሚያዊ እና ማኀበራዊ ጥይቄዎችን ለመመለስ እንደሚያግዝ አጽዕኖት ሰጥተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
"የብሪክስ አባል ሀገራት በራሳቸው ገንዘብ የመገበያየት እሳቤ ዶላርን በማዳከም አውድ ሊታይ አይገባም"
Sputnik አፍሪካ
"የብሪክስ አባል ሀገራት በራሳቸው ገንዘብ የመገበያየት እሳቤ ዶላርን በማዳከም አውድ ሊታይ አይገባም"
2025-07-07T19:22+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/07/886824_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_4e879f6429fec22518ead55c73e7c3d1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"የብሪክስ አባል ሀገራት በራሳቸው ገንዘብ የመገበያየት እሳቤ ዶላርን በማዳከም አውድ ሊታይ አይገባም"
19:22 07.07.2025 (የተሻሻለ: 19:24 07.07.2025) "የብሪክስ አባል ሀገራት በራሳቸው ገንዘብ የመገበያየት እሳቤ ዶላርን በማዳከም አውድ ሊታይ አይገባም"
"እኛ በራሳችን ገንዘቦች መገበያየት የምንፈልገው መገበያያዎቻችን በዓለም አቀፍ ንግድ ውስጥ ተሰራጭተው እንደሚገኙ ስለምናምን ነው። ይህም ገንዘብ ለመቆጠብ ያስችለናል" ሲሉ በብሪክስ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ሸርፓ ቤን ጁበርት ከስፑትኑክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልጸዋል።
ቤን ጁበርት የአፍሪካ ሀገራት ግብይታቸውን በራሳቸው ገንዘብ ማድረግ ቢችሉ አሕጉሪቱ በዓመት ከግብይት ጋር የተያያዙ ከ5 ቢሊየን ዶላር በላይ ወጪዎችን ማዳን እንደምትችል የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ጥናትን ዋቢ አድርገው አስረድተዋል።
ይህም ገንዘብ በማደግ ላይ ለምትገኘው አፍሪካ ዘርፈ ብዙ ኢኮኖሚያዊ እና ማኀበራዊ ጥይቄዎችን ለመመለስ እንደሚያግዝ አጽዕኖት ሰጥተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X