https://amh.sputniknews.africa
አዲሱን ኢኮኖሚያዊ እውነታ ለመቀበል ጊዜው አሁን ነው፤ ደቡባዊው ዓለም አይኤምኤፍ እንዲሻሻል ይጠይቃል ሲሉ የሩሲያ የገንዘብ ሚኒስትር ተናገሩ
አዲሱን ኢኮኖሚያዊ እውነታ ለመቀበል ጊዜው አሁን ነው፤ ደቡባዊው ዓለም አይኤምኤፍ እንዲሻሻል ይጠይቃል ሲሉ የሩሲያ የገንዘብ ሚኒስትር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
አዲሱን ኢኮኖሚያዊ እውነታ ለመቀበል ጊዜው አሁን ነው፤ ደቡባዊው ዓለም አይኤምኤፍ እንዲሻሻል ይጠይቃል ሲሉ የሩሲያ የገንዘብ ሚኒስትር ተናገሩ ለአይኤምኤፍ ኮታ ማሻሻያ የሚደረገው ግፊት የተቀየረውን የዓለም አሰላለፍ ሥርዓት ያንፀባርቃል፤ ብሪክስ እና... 07.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-07T18:54+0300
2025-07-07T18:54+0300
2025-07-07T19:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/07/886598_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_9b3afe62e1cd3742ed6c0031580edf52.jpg
አዲሱን ኢኮኖሚያዊ እውነታ ለመቀበል ጊዜው አሁን ነው፤ ደቡባዊው ዓለም አይኤምኤፍ እንዲሻሻል ይጠይቃል ሲሉ የሩሲያ የገንዘብ ሚኒስትር ተናገሩ ለአይኤምኤፍ ኮታ ማሻሻያ የሚደረገው ግፊት የተቀየረውን የዓለም አሰላለፍ ሥርዓት ያንፀባርቃል፤ ብሪክስ እና በማደግ ላይ ያሉ ሀገራት እያንሰራሩ ያሉ የኢኮኖሚያዊ ኃይሎች ሲሆኑ ከወዲሁ 60 በመቶ የሚሆነውን የዓለም ኢኮኖሚ ሸፍነዋል ሲሉ አንቶን ሲሉአኖቭ ለስፑትኒክ ተናግረዋል፡፡ የምዕራቡ ዓለም ኃያላን መንግሥታት የዓለም ኢኮኖሚ የበላይነታቸውን ቢያጡም፤ በተለያዩ መንገዶች ድምጽ በመስጠት መብቶች እና ውክልና ላይ ትርጉም ያለው ለውጥ እንዳይመጣ እገዳቸውን ቀጥለዋል ሲሉ ሚኒስትሩ ጠቁመዋል። "በዚህ ውስጥ ዛሬ እየታየ ያለውን እውነተኛ ምስል ማንፀባረቅ ያለመቻል፤ የፍትሕ መጓደልን እናያለን" ብለዋል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አዲሱን ኢኮኖሚያዊ እውነታ ለመቀበል ጊዜው አሁን ነው፤ ደቡባዊው ዓለም አይኤምኤፍ እንዲሻሻል ይጠይቃል ሲሉ የሩሲያ የገንዘብ ሚኒስትር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
አዲሱን ኢኮኖሚያዊ እውነታ ለመቀበል ጊዜው አሁን ነው፤ ደቡባዊው ዓለም አይኤምኤፍ እንዲሻሻል ይጠይቃል ሲሉ የሩሲያ የገንዘብ ሚኒስትር ተናገሩ
2025-07-07T18:54+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/07/886598_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_3c472bcacb72eea01553e6ceabd1e577.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አዲሱን ኢኮኖሚያዊ እውነታ ለመቀበል ጊዜው አሁን ነው፤ ደቡባዊው ዓለም አይኤምኤፍ እንዲሻሻል ይጠይቃል ሲሉ የሩሲያ የገንዘብ ሚኒስትር ተናገሩ
18:54 07.07.2025 (የተሻሻለ: 19:04 07.07.2025) አዲሱን ኢኮኖሚያዊ እውነታ ለመቀበል ጊዜው አሁን ነው፤ ደቡባዊው ዓለም አይኤምኤፍ እንዲሻሻል ይጠይቃል ሲሉ የሩሲያ የገንዘብ ሚኒስትር ተናገሩ
ለአይኤምኤፍ ኮታ ማሻሻያ የሚደረገው ግፊት የተቀየረውን የዓለም አሰላለፍ ሥርዓት ያንፀባርቃል፤ ብሪክስ እና በማደግ ላይ ያሉ ሀገራት እያንሰራሩ ያሉ የኢኮኖሚያዊ ኃይሎች ሲሆኑ ከወዲሁ 60 በመቶ የሚሆነውን የዓለም ኢኮኖሚ ሸፍነዋል ሲሉ አንቶን ሲሉአኖቭ ለስፑትኒክ ተናግረዋል፡፡
የምዕራቡ ዓለም ኃያላን መንግሥታት የዓለም ኢኮኖሚ የበላይነታቸውን ቢያጡም፤ በተለያዩ መንገዶች ድምጽ በመስጠት መብቶች እና ውክልና ላይ ትርጉም ያለው ለውጥ እንዳይመጣ እገዳቸውን ቀጥለዋል ሲሉ ሚኒስትሩ ጠቁመዋል።
"በዚህ ውስጥ ዛሬ እየታየ ያለውን እውነተኛ ምስል ማንፀባረቅ ያለመቻል፤ የፍትሕ መጓደልን እናያለን" ብለዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X