https://amh.sputniknews.africa
የብሪክስ አባል ሀገራት ቁጥር ማደግ የጥምረቱን ራዕይ ይበልጥ እንደሚያልቀው የብሪክስ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ሸርፓ ቤን ጁበርት ተናገሩ
የብሪክስ አባል ሀገራት ቁጥር ማደግ የጥምረቱን ራዕይ ይበልጥ እንደሚያልቀው የብሪክስ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ሸርፓ ቤን ጁበርት ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የብሪክስ አባል ሀገራት ቁጥር ማደግ የጥምረቱን ራዕይ ይበልጥ እንደሚያልቀው የብሪክስ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ሸርፓ ቤን ጁበርት ተናገሩ የጥምረቱ አባል ሀገራት ቁጥር ከ5 ወደ 10 ማደጉ የተጠናከረ ወዳጅነት እና ሰፊ አቅም ለመፍጠር እንደሚያግዝም... 07.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-07T18:39+0300
2025-07-07T18:39+0300
2025-07-07T18:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/07/886374_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_11c561f0201c95ec5b4ab0d8af4ba00e.jpg
የብሪክስ አባል ሀገራት ቁጥር ማደግ የጥምረቱን ራዕይ ይበልጥ እንደሚያልቀው የብሪክስ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ሸርፓ ቤን ጁበርት ተናገሩ የጥምረቱ አባል ሀገራት ቁጥር ከ5 ወደ 10 ማደጉ የተጠናከረ ወዳጅነት እና ሰፊ አቅም ለመፍጠር እንደሚያግዝም ምክትል ሸርፓው በብራዚል ሪዮ ዴ ጄኔሮ እየተካሄደ የሚገኘውን የብሪክስ የመሪዎች ጉባኤ አስመልክቶ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ አስታውቀዋል።"እኛ አሁን ይበልጥ ጊዜ ወስዶ ወዳጅነትን በማጠናከር ምዕራፍ ላይ እንዳለን አስባለሁ። በዚህ ምዕራፍ የሚሆነው ሌላኛው ነገር የተወሰኑ የፍላጎት መጠኖችን መስዕዋት ማድረግ ነው። በዚህ መንገድ የሚፈጠረው መቀናጀትም የሚበልጡ ራዕዮችን ይወልዳል" ብለዋል።ምክትል ሸርፓው ብሪክስ ለአባል ሀገራቱ ምቹ የፖሊሲ መድረክ እንዲሁም በመደጋገፍ አብሮ ማደግ የሚያስችል አውድ መፍጠሩንም አመላክተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የብሪክስ አባል ሀገራት ቁጥር ማደግ የጥምረቱን ራዕይ ይበልጥ እንደሚያልቀው የብሪክስ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ሸርፓ ቤን ጁበርት ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የብሪክስ አባል ሀገራት ቁጥር ማደግ የጥምረቱን ራዕይ ይበልጥ እንደሚያልቀው የብሪክስ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ሸርፓ ቤን ጁበርት ተናገሩ
2025-07-07T18:39+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/07/886374_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_0b7b31511b3fdbb2553cd10de8f9c15d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የብሪክስ አባል ሀገራት ቁጥር ማደግ የጥምረቱን ራዕይ ይበልጥ እንደሚያልቀው የብሪክስ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ሸርፓ ቤን ጁበርት ተናገሩ
18:39 07.07.2025 (የተሻሻለ: 18:44 07.07.2025) የብሪክስ አባል ሀገራት ቁጥር ማደግ የጥምረቱን ራዕይ ይበልጥ እንደሚያልቀው የብሪክስ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ሸርፓ ቤን ጁበርት ተናገሩ
የጥምረቱ አባል ሀገራት ቁጥር ከ5 ወደ 10 ማደጉ የተጠናከረ ወዳጅነት እና ሰፊ አቅም ለመፍጠር እንደሚያግዝም ምክትል ሸርፓው በብራዚል ሪዮ ዴ ጄኔሮ እየተካሄደ የሚገኘውን የብሪክስ የመሪዎች ጉባኤ አስመልክቶ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ አስታውቀዋል።
"እኛ አሁን ይበልጥ ጊዜ ወስዶ ወዳጅነትን በማጠናከር ምዕራፍ ላይ እንዳለን አስባለሁ። በዚህ ምዕራፍ የሚሆነው ሌላኛው ነገር የተወሰኑ የፍላጎት መጠኖችን መስዕዋት ማድረግ ነው። በዚህ መንገድ የሚፈጠረው መቀናጀትም የሚበልጡ ራዕዮችን ይወልዳል" ብለዋል።
ምክትል ሸርፓው ብሪክስ ለአባል ሀገራቱ ምቹ የፖሊሲ መድረክ እንዲሁም በመደጋገፍ አብሮ ማደግ የሚያስችል አውድ መፍጠሩንም አመላክተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X