https://amh.sputniknews.africa
ዲግሪ ወይስ ጥበብ? “የተማረ”፦ ሊጤን የሚገባው ሃሳብ
ዲግሪ ወይስ ጥበብ? “የተማረ”፦ ሊጤን የሚገባው ሃሳብ
Sputnik አፍሪካ
ዛሬ ሰኔ 30 ነው! ሰኔ 30 በተለምዶ የየዓመቱ የትምህርት ጊዜ መዝጊያ ተደርጎ ይወሰዳል። 07.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-07T18:23+0300
2025-07-07T18:23+0300
2025-07-07T18:23+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/07/885549_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_4269705d8f57d3969ee2257b23459398.png
ዲግሪ ወይስ ጥበብ? “የተማረ”፦ ሊጤን የሚገባው ሃሳብ
Sputnik አፍሪካ
ዛሬ ሰኔ 30 ነው! ሰኔ 30 በተለምዶ የየዓመቱ የትምህርት ጊዜ መዝጊያ ተደርጎ ይወሰዳል።
ይህንኑ ዕለት መነሻ ያደረገዉ የዛሬው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅታችን በኢትዮጵያ የትምህርት ሥርዓት ላይ በጊዜ ሂደት የታዩ ለውጦችን - ንድፈ-ሃሳብ ላይ ብቻ ወይም 'ሽምደዳ' ላይ ከማተኮር ይልቅ ተማሪዎች በነጻነት ምክንያታዊ አስተሳሰብን እንዲያጎለብቱ ወደሚያስችል የመማር ማስተማር ሂደት መቀየርን እንዳስሳለን።
ከፍተኛ የትምህርት ባለሙያ ከሆኑት ከአቶ ማሞ መንገሻ ጋር በትምህርት ሥርዓቱ ውስጥ ስለታዩ ለውጦች እና አሳሳቢ እየሆነ ስለመጣው የብቁ መምህራን እጥረት ዙሪያ ውይይት እናደርጋለን፡፡
ዛሬ ሰኔ 30 ነው! ሰኔ 30 በተለምዶ የየዓመቱ የትምህርት ጊዜ መዝጊያ ተደርጎ ይወሰዳል።ይህንኑ ዕለት መነሻ ያደረገዉ የዛሬው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅታችን በኢትዮጵያ የትምህርት ሥርዓት ላይ በጊዜ ሂደት የታዩ ለውጦችን - ንድፈ-ሃሳብ ላይ ብቻ ወይም 'ሽምደዳ' ላይ ከማተኮር ይልቅ ተማሪዎች በነጻነት ምክንያታዊ አስተሳሰብን እንዲያጎለብቱ ወደሚያስችል የመማር ማስተማር ሂደት መቀየርን እንዳስሳለን።ከፍተኛ የትምህርት ባለሙያ ከሆኑት ከአቶ ማሞ መንገሻ ጋር በትምህርት ሥርዓቱ ውስጥ ስለታዩ ለውጦች እና አሳሳቢ እየሆነ ስለመጣው የብቁ መምህራን እጥረት ዙሪያ ውይይት እናደርጋለን፡፡አቶ ማሞ አንድን ሰው “የተማረ” ሊያስብለው ስለሚችለው ሁኔታ ሲያብራሩ:-አሳሳቢ እየሆነ ስለመጣው የብቁ መምህራን እጥረት ዙሪያ:-እኛም በዚህ ራይዚንግ ሳውዝ በኢትዮጵያ የትምህርት ሥርዓት ላይ ያደረግነውን ዳሰሳ እንድትከታተሉ ጋበዝን!ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Afripods – Deezer – Pocket Casts – Podcast Addict – Spotify
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/07/885549_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_c53582d9e28c5a80c1132537283dfbee.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
ዲግሪ ወይስ ጥበብ? “የተማረ”፦ ሊጤን የሚገባው ሃሳብ
ዛሬ ሰኔ 30 ነው! ሰኔ 30 በተለምዶ የየዓመቱ የትምህርት ጊዜ መዝጊያ ተደርጎ ይወሰዳል።
ይህንኑ ዕለት መነሻ ያደረገዉ የዛሬው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅታችን በኢትዮጵያ የትምህርት ሥርዓት ላይ በጊዜ ሂደት የታዩ ለውጦችን - ንድፈ-ሃሳብ ላይ ብቻ ወይም 'ሽምደዳ' ላይ ከማተኮር ይልቅ ተማሪዎች በነጻነት ምክንያታዊ አስተሳሰብን እንዲያጎለብቱ ወደሚያስችል የመማር ማስተማር ሂደት መቀየርን እንዳስሳለን።
ከፍተኛ የትምህርት ባለሙያ ከሆኑት ከአቶ ማሞ መንገሻ ጋር በትምህርት ሥርዓቱ ውስጥ ስለታዩ ለውጦች እና አሳሳቢ እየሆነ ስለመጣው የብቁ መምህራን እጥረት ዙሪያ ውይይት እናደርጋለን፡፡
አቶ ማሞ አንድን ሰው “የተማረ” ሊያስብለው ስለሚችለው ሁኔታ ሲያብራሩ:-
“አንድ ሰው ተማረ የሚባለው የሰማውን እንዳለ የማይቀበል፣ እወነት ነው አይደለም ብሎ ችግር ሲገጥመው ዝም ብሎ ሰዎችን ጠይቆ ብቻ ሳይሆን ራሱ ችግርን የሚፈታ […] ምርምር ሊሰራ የሚችል፤ የዚህ ዐይነት ሰው ነው”፡፡
አሳሳቢ እየሆነ ስለመጣው የብቁ መምህራን እጥረት ዙሪያ:-
“በአሁኑ ሰዓት በዩኒቨርስቲ ደረጃ የሚገቡት ተማሪዎች ጥቂት ናቸው፡፡ ከእነሱም ውስጥ አንድም ወደ መምህርነት የመጣ ስለሌለ ወደፊት የመምህራን እጥት ሊያጋጥም እንደሚችል እርግጠኛ ነኝ” — በማለት አቶ ማሞ ስጋታቸውን ገልፀዋል፡፡
እኛም በዚህ ራይዚንግ ሳውዝ በኢትዮጵያ የትምህርት ሥርዓት ላይ ያደረግነውን ዳሰሳ እንድትከታተሉ ጋበዝን!