https://amh.sputniknews.africa
ከኢትዮጵያ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ 6 ሺህ ቶን የሚጠጋ የዓሣ ምርት ተገኘ
ከኢትዮጵያ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ 6 ሺህ ቶን የሚጠጋ የዓሣ ምርት ተገኘ
Sputnik አፍሪካ
ከኢትዮጵያ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ 6 ሺህ ቶን የሚጠጋ የዓሣ ምርት ተገኘ በ2017 በጀት ዓመት ከግድቡ ሰው ሠራሽ ሐይቅና ሌሎች የተሰበሰበ እንደሆነ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለሥልጣናትን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡ በበጀት ዓመቱ በአጠቃላይ... 06.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-06T13:00+0300
2025-07-06T13:00+0300
2025-07-06T13:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/06/872898_0:3:700:397_1920x0_80_0_0_19b857dfae7ccaee2b6d587e5a13ebe8.jpg
ከኢትዮጵያ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ 6 ሺህ ቶን የሚጠጋ የዓሣ ምርት ተገኘ በ2017 በጀት ዓመት ከግድቡ ሰው ሠራሽ ሐይቅና ሌሎች የተሰበሰበ እንደሆነ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለሥልጣናትን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡ በበጀት ዓመቱ በአጠቃላይ 849 ወጣቶች በ35 የዓሣ መንደሮች ተደራጅተው 547ቱ ወደ ሥራ ገብተዋል፡፡ ከተለያዩ አካላት በተገኘ ድጋፍም ለዓሣ ማስገሪያ የሚውሉ 54 ጀልባዎችና 1 ሺህ 600 መረቦችን ማቅረብ መቻሉ ተገልጿል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/06/872898_84:0:617:400_1920x0_80_0_0_00dfe6f8a8bc3109111275aa821a97ee.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ከኢትዮጵያ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ 6 ሺህ ቶን የሚጠጋ የዓሣ ምርት ተገኘ
13:00 06.07.2025 (የተሻሻለ: 13:24 06.07.2025) ከኢትዮጵያ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ 6 ሺህ ቶን የሚጠጋ የዓሣ ምርት ተገኘ
በ2017 በጀት ዓመት ከግድቡ ሰው ሠራሽ ሐይቅና ሌሎች የተሰበሰበ እንደሆነ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለሥልጣናትን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡
በበጀት ዓመቱ በአጠቃላይ 849 ወጣቶች በ35 የዓሣ መንደሮች ተደራጅተው 547ቱ ወደ ሥራ ገብተዋል፡፡ ከተለያዩ አካላት በተገኘ ድጋፍም ለዓሣ ማስገሪያ የሚውሉ 54 ጀልባዎችና 1 ሺህ 600 መረቦችን ማቅረብ መቻሉ ተገልጿል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X