https://amh.sputniknews.africa/20250706/872613.html
በአዲስ አበባ 16 ሺህ የሚጠጉ ፕሮጀክቶች ከዛሬ ጀምሮ ለአገልግሎት ክፍት ይሆናሉ
በአዲስ አበባ 16 ሺህ የሚጠጉ ፕሮጀክቶች ከዛሬ ጀምሮ ለአገልግሎት ክፍት ይሆናሉ
Sputnik አፍሪካ
በአዲስ አበባ 16 ሺህ የሚጠጉ ፕሮጀክቶች ከዛሬ ጀምሮ ለአገልግሎት ክፍት ይሆናሉ የመንገድ፣ የውሃ፣ የቤቶች ልማት፣ የመሥሪያ ቦታዎች፣ የወጣቶች ስፖርት ማዘወተሪያ ሜዳዎች፣ በአረንጓረዴ ልማት የተሠሩ እና ሌሎች ያካተቱ ፕሮጀከቶች መሆናቸው ታውቋል፡፡... 06.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-06T12:32+0300
2025-07-06T12:32+0300
2025-07-06T12:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/06/872460_128:0:1152:576_1920x0_80_0_0_4f362ea1c1f5e83a7296681e0f833fa9.jpg
በአዲስ አበባ 16 ሺህ የሚጠጉ ፕሮጀክቶች ከዛሬ ጀምሮ ለአገልግሎት ክፍት ይሆናሉ የመንገድ፣ የውሃ፣ የቤቶች ልማት፣ የመሥሪያ ቦታዎች፣ የወጣቶች ስፖርት ማዘወተሪያ ሜዳዎች፣ በአረንጓረዴ ልማት የተሠሩ እና ሌሎች ያካተቱ ፕሮጀከቶች መሆናቸው ታውቋል፡፡ የፕሮጀክቶቹ ወጪ፦ 🟠 91 ቢሊየን ብር በመንግሥት 🟠 4 ቢሊየን ብር በኅብረተሰቡ ተሳትፎ ተሸፍኗል፡፡ ከ15 ሽህ 960 በላይ አአንደሆኑ የተገለፁት ፕሮጀክቶች ከዛሬ ሰኔ 29/2017 ዓ.ም ጀምሮ ተመርቀዉ ለአገልግሎት ክፍት እንደሚደረጉ የከተማ አስተዳደርሩ አስታውቋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/06/872460_256:0:1024:576_1920x0_80_0_0_f6de45ab58e226de575803fb3a9e30a9.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በአዲስ አበባ 16 ሺህ የሚጠጉ ፕሮጀክቶች ከዛሬ ጀምሮ ለአገልግሎት ክፍት ይሆናሉ
12:32 06.07.2025 (የተሻሻለ: 12:54 06.07.2025) በአዲስ አበባ 16 ሺህ የሚጠጉ ፕሮጀክቶች ከዛሬ ጀምሮ ለአገልግሎት ክፍት ይሆናሉ
የመንገድ፣ የውሃ፣ የቤቶች ልማት፣ የመሥሪያ ቦታዎች፣ የወጣቶች ስፖርት ማዘወተሪያ ሜዳዎች፣ በአረንጓረዴ ልማት የተሠሩ እና ሌሎች ያካተቱ ፕሮጀከቶች መሆናቸው ታውቋል፡፡
የፕሮጀክቶቹ ወጪ፦
🟠 91 ቢሊየን ብር በመንግሥት
🟠 4 ቢሊየን ብር በኅብረተሰቡ ተሳትፎ ተሸፍኗል፡፡
ከ15 ሽህ 960 በላይ አአንደሆኑ የተገለፁት ፕሮጀክቶች ከዛሬ ሰኔ 29/2017 ዓ.ም ጀምሮ ተመርቀዉ ለአገልግሎት ክፍት እንደሚደረጉ የከተማ አስተዳደርሩ አስታውቋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X