በአዲስ አበባ 16 ሺህ የሚጠጉ ፕሮጀክቶች ከዛሬ ጀምሮ ለአገልግሎት ክፍት ይሆናሉ
12:32 06.07.2025 (የተሻሻለ: 12:54 06.07.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
በአዲስ አበባ 16 ሺህ የሚጠጉ ፕሮጀክቶች ከዛሬ ጀምሮ ለአገልግሎት ክፍት ይሆናሉ
የመንገድ፣ የውሃ፣ የቤቶች ልማት፣ የመሥሪያ ቦታዎች፣ የወጣቶች ስፖርት ማዘወተሪያ ሜዳዎች፣ በአረንጓረዴ ልማት የተሠሩ እና ሌሎች ያካተቱ ፕሮጀከቶች መሆናቸው ታውቋል፡፡
የፕሮጀክቶቹ ወጪ፦
🟠 91 ቢሊየን ብር በመንግሥት
🟠 4 ቢሊየን ብር በኅብረተሰቡ ተሳትፎ ተሸፍኗል፡፡
ከ15 ሽህ 960 በላይ አአንደሆኑ የተገለፁት ፕሮጀክቶች ከዛሬ ሰኔ 29/2017 ዓ.ም ጀምሮ ተመርቀዉ ለአገልግሎት ክፍት እንደሚደረጉ የከተማ አስተዳደርሩ አስታውቋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X