https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ከብሪክስ ጉባኤ በፊት ከብራዚል መሪ ጋር ተወያዩ
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ከብሪክስ ጉባኤ በፊት ከብራዚል መሪ ጋር ተወያዩ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ከብሪክስ ጉባኤ በፊት ከብራዚል መሪ ጋር ተወያዩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፕሬዝዳንት ሉዊዝ ኢናሲዮ ሉላ ደ ሲልቫ ጋር በሁለትዮሽ እና ባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አጋርተዋል።... 05.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-05T20:16+0300
2025-07-05T20:16+0300
2025-07-05T20:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/05/870161_0:101:1080:709_1920x0_80_0_0_6ce6b22b999fea105e7ba17bd9ba259f.jpg
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ከብሪክስ ጉባኤ በፊት ከብራዚል መሪ ጋር ተወያዩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፕሬዝዳንት ሉዊዝ ኢናሲዮ ሉላ ደ ሲልቫ ጋር በሁለትዮሽ እና ባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አጋርተዋል። "የዛሬው ውይይት በቅርብ እያደገ የመጣውን የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት ይበልጥ በማጠናከር ረገድ አንድ ርምጃ ወደፊት የወሰደ ሆኗል" ብለዋል። በተለያዩ ዘርፎች የንግድ እና ኢንቨስትመንት ትስስሮችን ለማጠናከርም ተስማምተዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/05/870161_0:0:1080:810_1920x0_80_0_0_58e1bdaac71c5fc241115bd8b10c9c49.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ከብሪክስ ጉባኤ በፊት ከብራዚል መሪ ጋር ተወያዩ
20:16 05.07.2025 (የተሻሻለ: 20:34 05.07.2025) የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ከብሪክስ ጉባኤ በፊት ከብራዚል መሪ ጋር ተወያዩ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፕሬዝዳንት ሉዊዝ ኢናሲዮ ሉላ ደ ሲልቫ ጋር በሁለትዮሽ እና ባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አጋርተዋል።
"የዛሬው ውይይት በቅርብ እያደገ የመጣውን የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት ይበልጥ በማጠናከር ረገድ አንድ ርምጃ ወደፊት የወሰደ ሆኗል" ብለዋል።
በተለያዩ ዘርፎች የንግድ እና ኢንቨስትመንት ትስስሮችን ለማጠናከርም ተስማምተዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X