ኢትዮጵያ አርሶ አደሩን ለማብቃት ያለመ የግብርና መድህን አስጀመረች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ አርሶ አደሩን ለማብቃት ያለመ የግብርና መድህን አስጀመረች
ኢትዮጵያ አርሶ አደሩን ለማብቃት ያለመ የግብርና መድህን አስጀመረች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 05.07.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ አርሶ አደሩን ለማብቃት ያለመ የግብርና መድህን አስጀመረች

ፕሮግራሙ በዘርፉ አርሶ አዳሪው ለቡዙ ግዜ ይገጠመው የነበረውን ተግዳሮት እንደሚቀርፍ ታምኖበታል።

መድህኑ የአርሶ አደሮችን ሕይወት ለመለወጥ፣ የግብርና ምርታማነትን ለማሳደግ እና በመላ ሀገሪቱ የምግብ ዋስትናን ለማጠናከር ይረዳል ተብሏል።

በግብርና ሚኒስቴር የገጠር ፋይናንስ አገልግሎት ኃላፊ ጌታቸው መኮንን ስለ ፕሮግራሙ ሲያስረዱ “ይህ የምግብ ደህንነትን ለማሳካት ትልቅ እርምጃ ነው። ተነሳሽነቱን ለማሳደግ እና በአርሶ አደሩ ህይወት ለውጥ ለማምጣት ቁርጠኞች ነን” ማለታቸውን የሀገር ውስጥ ጋዜጣ ዘግቧል።

የኢትዮጵያ የግብርና ኢንሹራንስ ጥምረት ላይ የተካተቱት ዓባይ ኢንሹራንስ፣ ኒያላ ኢንሹራንስ፣ ኦሮሚያ ኢንሹራንስ፣ አፍሪካ ኢንሹራንስ ኩባንያ አክሲዮን ማኅበር እና የኢትዮጵያ መድኅን ድርጅት ናቸው።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0