ኒጀር ከ265 ሺህ ሄክታር በላይ የተራቆተ መሬት ወደነበረበት ለመመለስ ወጥናለች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኒጀር ከ265 ሺህ ሄክታር በላይ የተራቆተ መሬት ወደነበረበት ለመመለስ ወጥናለች
ኒጀር ከ265 ሺህ ሄክታር በላይ የተራቆተ መሬት ወደነበረበት ለመመለስ ወጥናለች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 04.07.2025
ሰብስክራይብ

ኒጀር ከ265 ሺህ ሄክታር በላይ የተራቆተ መሬት ወደነበረበት ለመመለስ ወጥናለች

ሀገሪቱ የግብርና ልማት አቅምን ለማጠናከር ከ30.5 ሚሊየን ዶላር በላይ የገንዘብ ድጋፍ አግኝታለች።

ለዚህም ኒጄር እና የተባበሩት መንግሥታት የምግብ እና የእርሻ ድርጅት ሐሙስ በይፋ ስምምነት አድርገዋል።

“በአፍሪካ ታላቁ አረንጓዴ ግንብ ዘላቂነትን ማሳደግ” የሚል ስያሜ የተሰጠው ይህ ፕሮጀክት በዙ ቁልፍ ዓላማዎች አሉት፡-

🟠 መሬት ማልማት፣

🟠 ከ700 በላይ ማኀበረሰብ አቀፍ የችግኝ ጣቢዎችን መፍጠር፣

🟠 በመልሶ ማቋቋም እና በዘላቂ የተፈጥሮ ሃብት አስተዳደር ከ1 ሺሀ በላይ የሀገር ውስጥ ቡድኖችን ማሠልጠን፣

🟠 የበካይ ጋዝ (ካርብን ዳይኦክሳይድ) ልቀትን በከፍተኛ መቀነስ።

ፕሮጀክቱ የፓን-አፍሪካ ታላቁ አረንጓዴ ግንብ መርሃ-ግብር አካል ነው፡፡

በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0