https://amh.sputniknews.africa
ነጋዴው ሳምቬል ካራፔትያን በገዥው ፓርቲ ሁለት የአርሜንያ የፓርላማ አባላት ላይ የሥም ማጥፋት ክስ መሠረቱ
ነጋዴው ሳምቬል ካራፔትያን በገዥው ፓርቲ ሁለት የአርሜንያ የፓርላማ አባላት ላይ የሥም ማጥፋት ክስ መሠረቱ
Sputnik አፍሪካ
ነጋዴው ሳምቬል ካራፔትያን በገዥው ፓርቲ ሁለት የአርሜንያ የፓርላማ አባላት ላይ የሥም ማጥፋት ክስ መሠረቱየፓርላማ አባላቱ ይቅርታ እንዲጠይቁ እና ከሩሲያ ፌዴራል ደህንነት አገልግሎት ጋር አላቸው ስላሉት ግንኙነት እና ሕገ-ወጥ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ... 04.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-04T16:33+0300
2025-07-04T16:33+0300
2025-07-04T16:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/04/861982_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_0622cf3bee22ae78515179ed6b9e9780.jpg
ነጋዴው ሳምቬል ካራፔትያን በገዥው ፓርቲ ሁለት የአርሜንያ የፓርላማ አባላት ላይ የሥም ማጥፋት ክስ መሠረቱየፓርላማ አባላቱ ይቅርታ እንዲጠይቁ እና ከሩሲያ ፌዴራል ደህንነት አገልግሎት ጋር አላቸው ስላሉት ግንኙነት እና ሕገ-ወጥ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ያወጡትን መግለጫ እንዲያርሙ ጠይቀዋል። ካራፔትያን በባለሥልጣናት ጥቃት ላይ ለነበረችው የአርሜንያ ሐዋርያዊት ቤተ ክርስቲያን ድጋፋቸውን መግለፃቸውን ተከትሎ ለእስር ተዳርገዋል፡፡ ውንጀላውንም ውድቅ አድርገዋል፡፡እንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/04/861982_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_e5f6ddb01de65b8824f30fcfeee01190.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ነጋዴው ሳምቬል ካራፔትያን በገዥው ፓርቲ ሁለት የአርሜንያ የፓርላማ አባላት ላይ የሥም ማጥፋት ክስ መሠረቱ
16:33 04.07.2025 (የተሻሻለ: 16:54 04.07.2025) ነጋዴው ሳምቬል ካራፔትያን በገዥው ፓርቲ ሁለት የአርሜንያ የፓርላማ አባላት ላይ የሥም ማጥፋት ክስ መሠረቱ
የፓርላማ አባላቱ ይቅርታ እንዲጠይቁ እና ከሩሲያ ፌዴራል ደህንነት አገልግሎት ጋር አላቸው ስላሉት ግንኙነት እና ሕገ-ወጥ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ያወጡትን መግለጫ እንዲያርሙ ጠይቀዋል።
ካራፔትያን በባለሥልጣናት ጥቃት ላይ ለነበረችው የአርሜንያ ሐዋርያዊት ቤተ ክርስቲያን ድጋፋቸውን መግለፃቸውን ተከትሎ ለእስር ተዳርገዋል፡፡ ውንጀላውንም ውድቅ አድርገዋል፡፡
እንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X