https://amh.sputniknews.africa
“ኔቶ ይህን ጦርነት በሩስያ ተሸንፏል እናም አስፈላጊ መቋጫ ለመስጠት ጊዜው አሁን ነው”
“ኔቶ ይህን ጦርነት በሩስያ ተሸንፏል እናም አስፈላጊ መቋጫ ለመስጠት ጊዜው አሁን ነው”
Sputnik አፍሪካ
“ኔቶ ይህን ጦርነት በሩስያ ተሸንፏል እናም አስፈላጊ መቋጫ ለመስጠት ጊዜው አሁን ነው”"ዶናልድ ትራምፕ ይህ ጦርነት እንዲያበቃ የሚሹ ይመስለኛል። የሩሲያን ጥቅም በወጉ ሳይረዱ አየቀርም፡፡ የተለመዱ ስትራቴጂካዊ ፍላጎቶች ማለቴ ነው፤" ሲሉ ጡረተኛው... 04.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-04T15:54+0300
2025-07-04T15:54+0300
2025-07-04T16:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/04/861366_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_78a6045d19cd6ef8214f8290632041ec.jpg
“ኔቶ ይህን ጦርነት በሩስያ ተሸንፏል እናም አስፈላጊ መቋጫ ለመስጠት ጊዜው አሁን ነው”"ዶናልድ ትራምፕ ይህ ጦርነት እንዲያበቃ የሚሹ ይመስለኛል። የሩሲያን ጥቅም በወጉ ሳይረዱ አየቀርም፡፡ የተለመዱ ስትራቴጂካዊ ፍላጎቶች ማለቴ ነው፤" ሲሉ ጡረተኛው ፈረንሳዊ ኮሎኔል ዣክ ሆጋርድ አሜሪካ ወደ ኪዬቭ የምታደርሰውን የጦር መሣሪያ ድጋፍ ማቋረጧን አስመልክቶ ለስፑትኒክ አፍሪካ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።እሳቸው እንደሚሉት “ይህ በእውነቱ ለዶናልድ ትራምፕ ያሸነፈ አመክንዮ ነው።" ከአሁን በኋላ ትራምፕ "እስካሁን የሆነው እንደሚበቃ ይገነዘቡ ዘንድ ዜለንስኪ ላይ ጫና ያሳድራሉ፡፡""ይህ ግጭት በጣም ውድ ነው፤ አሜሪካም በቅቷታል፡፡ የአውሮፓ ሕብረት እና የኔቶ ሀገራት የሩሲያ ወታደራዊ ግስጋሴ ላይ መድረስ የሚችሉበት መንገድ የላቸውም” ሲሉ የቀድሞው መኮንን አጽንኦት ሰጥተዋል።የምዕራባውያን መሪዎች በሩሲያ ላይ ለዘብ ያለ እርምጃ እየተከተሉ መሆኑንም ጠቁመዋል።"መፍትሄ መገኘት እንዳለበት ለራሳቸው እየነገሩ ነው፤ ይህ መፍትሄ ደግሞ ዩክሬንን የሚጎዳ መሆኑ የማይቀር ነው" ሲሉ ሆጋርድ አበክረው ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/04/861366_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_3e1a5969b5e320c85f7e6f2960b6919b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
“ኔቶ ይህን ጦርነት በሩስያ ተሸንፏል እናም አስፈላጊ መቋጫ ለመስጠት ጊዜው አሁን ነው”
15:54 04.07.2025 (የተሻሻለ: 16:04 04.07.2025) “ኔቶ ይህን ጦርነት በሩስያ ተሸንፏል እናም አስፈላጊ መቋጫ ለመስጠት ጊዜው አሁን ነው”
"ዶናልድ ትራምፕ ይህ ጦርነት እንዲያበቃ የሚሹ ይመስለኛል። የሩሲያን ጥቅም በወጉ ሳይረዱ አየቀርም፡፡ የተለመዱ ስትራቴጂካዊ ፍላጎቶች ማለቴ ነው፤" ሲሉ ጡረተኛው ፈረንሳዊ ኮሎኔል ዣክ ሆጋርድ አሜሪካ ወደ ኪዬቭ የምታደርሰውን የጦር መሣሪያ ድጋፍ ማቋረጧን አስመልክቶ ለስፑትኒክ አፍሪካ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
እሳቸው እንደሚሉት “ይህ በእውነቱ ለዶናልድ ትራምፕ ያሸነፈ አመክንዮ ነው።" ከአሁን በኋላ ትራምፕ "እስካሁን የሆነው እንደሚበቃ ይገነዘቡ ዘንድ ዜለንስኪ ላይ ጫና ያሳድራሉ፡፡"
"ይህ ግጭት በጣም ውድ ነው፤ አሜሪካም በቅቷታል፡፡ የአውሮፓ ሕብረት እና የኔቶ ሀገራት የሩሲያ ወታደራዊ ግስጋሴ ላይ መድረስ የሚችሉበት መንገድ የላቸውም” ሲሉ የቀድሞው መኮንን አጽንኦት ሰጥተዋል።
የምዕራባውያን መሪዎች በሩሲያ ላይ ለዘብ ያለ እርምጃ እየተከተሉ መሆኑንም ጠቁመዋል።
"መፍትሄ መገኘት እንዳለበት ለራሳቸው እየነገሩ ነው፤ ይህ መፍትሄ ደግሞ ዩክሬንን የሚጎዳ መሆኑ የማይቀር ነው" ሲሉ ሆጋርድ አበክረው ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X