ላቭሮቭ ከሳዑዲ አረቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ከተወያዩ በኋላ የሰጧቸው ቁልፍ መግለጫዎች፡-

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱላቭሮቭ ከሳዑዲ አረቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ከተወያዩ በኋላ የሰጧቸው ቁልፍ መግለጫዎች፡-
ላቭሮቭ ከሳዑዲ አረቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ከተወያዩ በኋላ የሰጧቸው ቁልፍ መግለጫዎች፡- - Sputnik አፍሪካ, 1920, 04.07.2025
ሰብስክራይብ

ላቭሮቭ ከሳዑዲ አረቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ከተወያዩ በኋላ የሰጧቸው ቁልፍ መግለጫዎች፡-

▪የሞስኮን ሕጋዊ የፀጥታ ጥቅም ያላገናዘበ የዩክሬን ግጭት አፈታት ሩሲያን አያስደስትም፣

▪ሩሲያ ሪያድ ለወደፊት የሩሲያ-አሜሪካ ግኑኝነቶች መድረክ እንድትሆን ትፈልጋለች፣

▪ሞስኮ እና ሪያድ በኢራን እና በእስራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም ዘላቂ እንደሚሆን ተስፋ ያደርጋሉ፣

▪ሞስኮ የኢራን እና እስራኤል ጦርነት እንዳበቃ ተስፋ ብታደርግም፤ ጉዳዩን ግን ችላ አትለውም፣

▪ሞስኮ የጋዛ ሰርጥ አስቸኳይ መረጋጋት አስፈላጊ እንደሆነ ታምናለች፣

▪በሩሲያ እና በሳዑዲ አረቢያ መካከል በጥቅምት ወር የቀጥታ በረራ ይጀመራል፣

▪የሩሲያ እና ሳዑዲ አረቢያ ቀጣይ የበይነ መንግሥታት ኮሚሽን ስብሰባ በ2025 ሁለተኛ አጋማሽ ላይ ይካሄዳል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0