ዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያ የአንድ ቢሊየን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ አደረገ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያ የአንድ ቢሊየን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ አደረገ
ዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያ የአንድ ቢሊየን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ አደረገ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 04.07.2025
ሰብስክራይብ

ዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያ የአንድ ቢሊየን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ አደረገ

ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ እና የዓለም ባንክ የኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሱዳን እና ደቡብ ሱዳን ዳይሬክተር ማርያም ሳሊም ተፈራርመዋል።

የሁለተኛው ዘላቂ እና ሁሉን አቀፍ እድገት ልማት ፖሊሲ ፕሮግራም አካል የሆነው የፋይናንስ ስምምነት በእርዳታ እና በአነስተኛ ወለድና በተራዘመ ብድር መልክ የሚሰጥ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል።

ድጋፉ የፋይናንስ ዘርፉን ለማረጋጋት፣ የንግድ ተወዳዳሪነትን ለማሳደግ፣ ዘላቂ የማህበራዊ አገልግሎትን ለማረጋገጥና ሌሎች የማሻሻያውን ቁልፍ ተግባራት ለመደገፍ ያለመ ነው ተብሏል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0