https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ ከ3.5 ቢሊየን ዶላር በላይ የእዳ እፎይታ ተሠጣት
ኢትዮጵያ ከ3.5 ቢሊየን ዶላር በላይ የእዳ እፎይታ ተሠጣት
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ከ3.5 ቢሊየን ዶላር በላይ የእዳ እፎይታ ተሠጣት የገንዘብ ሚኒስቴር ከቡድን 20 ይፋዊ የአበዳሪዎች ኮሚቴ ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሟል፡፡ስምምነቱ ሁለቱ ወገኖች በመጋቢት 2017 ዓ.ም በዋናነት የተስማሙበትን የብድር ሽግሽግ ተግባራዊ... 03.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-03T15:04+0300
2025-07-03T15:04+0300
2025-07-03T15:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/03/853006_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_d388cd8a00e49fd12151146c1b179310.jpg
ኢትዮጵያ ከ3.5 ቢሊየን ዶላር በላይ የእዳ እፎይታ ተሠጣት የገንዘብ ሚኒስቴር ከቡድን 20 ይፋዊ የአበዳሪዎች ኮሚቴ ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሟል፡፡ስምምነቱ ሁለቱ ወገኖች በመጋቢት 2017 ዓ.ም በዋናነት የተስማሙበትን የብድር ሽግሽግ ተግባራዊ የሚያደርግ ነው፡፡የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ እዮብ ተካልኝ “ኢትዮጵያ ከውጭ አበዳሪዎች ጋር በቅን ልቦና መሥራቷን የምትቀጥል ሲሆን ከሀገሪቱ የዕዳ ሽግሽግ ፍላጎት እና ሁሉንም አበዳሪዎችን በተነጻጻሪ መንገድ ከማስተናገድ መርህ ጋር በሚጣጣም መልኩ ስምምነቶችን ለመፈፀም የምንጥር ይሆናል” ሲሉ ስምምነቱን በማስመልከት በሰጡት አስተያየት ተናግረዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/03/853006_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_94b4c7891de5ec666b642ffa5a239db8.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ ከ3.5 ቢሊየን ዶላር በላይ የእዳ እፎይታ ተሠጣት
15:04 03.07.2025 (የተሻሻለ: 15:24 03.07.2025) ኢትዮጵያ ከ3.5 ቢሊየን ዶላር በላይ የእዳ እፎይታ ተሠጣት
የገንዘብ ሚኒስቴር ከቡድን 20 ይፋዊ የአበዳሪዎች ኮሚቴ ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሟል፡፡
ስምምነቱ ሁለቱ ወገኖች በመጋቢት 2017 ዓ.ም በዋናነት የተስማሙበትን የብድር ሽግሽግ ተግባራዊ የሚያደርግ ነው፡፡
የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ እዮብ ተካልኝ “ኢትዮጵያ ከውጭ አበዳሪዎች ጋር በቅን ልቦና መሥራቷን የምትቀጥል ሲሆን ከሀገሪቱ የዕዳ ሽግሽግ ፍላጎት እና ሁሉንም አበዳሪዎችን በተነጻጻሪ መንገድ ከማስተናገድ መርህ ጋር በሚጣጣም መልኩ ስምምነቶችን ለመፈፀም የምንጥር ይሆናል” ሲሉ ስምምነቱን በማስመልከት በሰጡት አስተያየት ተናግረዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X