https://amh.sputniknews.africa
ፔንታጎን ማንንም ሳያማክር ለዩክሬን የሚላኩ ወታደራዊ እርዳታዎችን እንዳገደ ተዘገበ
ፔንታጎን ማንንም ሳያማክር ለዩክሬን የሚላኩ ወታደራዊ እርዳታዎችን እንዳገደ ተዘገበ
Sputnik አፍሪካ
ፔንታጎን ማንንም ሳያማክር ለዩክሬን የሚላኩ ወታደራዊ እርዳታዎችን እንዳገደ ተዘገበ ውሳኔው በተለይም ከፍተኛ ወታደራዊ ባለሥልጣናት የሚቃወሙት ከመሆኑ ጋር በተያያዘ የአሜሪካ ዲፕሎማቶችን እንዳስገረመ የሀገሪቱ መገናኛ ብዙኃን ምንጮችን ጠቅሰው ዘግበዋል።... 03.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-03T14:19+0300
2025-07-03T14:19+0300
2025-07-03T14:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/03/852582_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_f03cd7af1d4fcf5902811df3aec548b8.jpg
ፔንታጎን ማንንም ሳያማክር ለዩክሬን የሚላኩ ወታደራዊ እርዳታዎችን እንዳገደ ተዘገበ ውሳኔው በተለይም ከፍተኛ ወታደራዊ ባለሥልጣናት የሚቃወሙት ከመሆኑ ጋር በተያያዘ የአሜሪካ ዲፕሎማቶችን እንዳስገረመ የሀገሪቱ መገናኛ ብዙኃን ምንጮችን ጠቅሰው ዘግበዋል። የፔንታጎን አመራር ለአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ብቻ ሳይሆን በኪዬቭ ለአሜሪካ ኤምባሲ እንዲሁም የትራምፕ የዩክሬን ልዩ መልዕክተኛ ኪዝ ኬሎግ ቡድን አስተያየት ከመስጠት እንደተቆጠበ ተነግሯል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/03/852582_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_ec0ab79b5a88c80687d947f2dbdb14ce.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ፔንታጎን ማንንም ሳያማክር ለዩክሬን የሚላኩ ወታደራዊ እርዳታዎችን እንዳገደ ተዘገበ
14:19 03.07.2025 (የተሻሻለ: 14:44 03.07.2025) ፔንታጎን ማንንም ሳያማክር ለዩክሬን የሚላኩ ወታደራዊ እርዳታዎችን እንዳገደ ተዘገበ
ውሳኔው በተለይም ከፍተኛ ወታደራዊ ባለሥልጣናት የሚቃወሙት ከመሆኑ ጋር በተያያዘ የአሜሪካ ዲፕሎማቶችን እንዳስገረመ የሀገሪቱ መገናኛ ብዙኃን ምንጮችን ጠቅሰው ዘግበዋል።
የፔንታጎን አመራር ለአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ብቻ ሳይሆን በኪዬቭ ለአሜሪካ ኤምባሲ እንዲሁም የትራምፕ የዩክሬን ልዩ መልዕክተኛ ኪዝ ኬሎግ ቡድን አስተያየት ከመስጠት እንደተቆጠበ ተነግሯል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X