https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ መንግሥት 4 ሺህ ችግኞችን ለናይጄሪያ መንግሥት በስጦታ አበረከተ
የኢትዮጵያ መንግሥት 4 ሺህ ችግኞችን ለናይጄሪያ መንግሥት በስጦታ አበረከተ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ መንግሥት 4 ሺህ ችግኞችን ለናይጄሪያ መንግሥት በስጦታ አበረከተችግኞቹን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሰባተኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ-ግብር ማስጀመሪያ ላይ ለተገኙት የናይጄሪያ ምክትል ፕሬዚዳንት ካሺም ሼቲማ እንደላኩ የውጭ ጉዳይ... 03.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-03T13:05+0300
2025-07-03T13:05+0300
2025-07-03T13:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/03/851586_0:120:1280:840_1920x0_80_0_0_7d6099c4d2ff4e714334a1592640aa82.jpg
የኢትዮጵያ መንግሥት 4 ሺህ ችግኞችን ለናይጄሪያ መንግሥት በስጦታ አበረከተችግኞቹን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሰባተኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ-ግብር ማስጀመሪያ ላይ ለተገኙት የናይጄሪያ ምክትል ፕሬዚዳንት ካሺም ሼቲማ እንደላኩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።ስጦታው የአየር ንብረት ለውጥን ለመቅረፍ እና የሥነ-ምህዳር ተሃድሶን ለማረጋገጥ እንዲሁም ኢትዮጵያ እና ናይጄሪያ በሁሉም ዘርፎች ለመተባበርና ለመደጋገፍ ያላቸውን የጋራ ቁርጠኝነት የሚያጎላ ነው ተብሏል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/03/851586_0:0:1280:960_1920x0_80_0_0_38357e74a8ce7744cfab358baf3ff226.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ መንግሥት 4 ሺህ ችግኞችን ለናይጄሪያ መንግሥት በስጦታ አበረከተ
13:05 03.07.2025 (የተሻሻለ: 13:24 03.07.2025) የኢትዮጵያ መንግሥት 4 ሺህ ችግኞችን ለናይጄሪያ መንግሥት በስጦታ አበረከተ
ችግኞቹን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሰባተኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ-ግብር ማስጀመሪያ ላይ ለተገኙት የናይጄሪያ ምክትል ፕሬዚዳንት ካሺም ሼቲማ እንደላኩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።
ስጦታው የአየር ንብረት ለውጥን ለመቅረፍ እና የሥነ-ምህዳር ተሃድሶን ለማረጋገጥ እንዲሁም ኢትዮጵያ እና ናይጄሪያ በሁሉም ዘርፎች ለመተባበርና ለመደጋገፍ ያላቸውን የጋራ ቁርጠኝነት የሚያጎላ ነው ተብሏል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X