https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ ቡና ባለፉት 11 ወራት ውስጥ 20 አዳዲስ ዓለም አቀፍ ገበያዎችን እንዳገኘ ተገለፀ
የኢትዮጵያ ቡና ባለፉት 11 ወራት ውስጥ 20 አዳዲስ ዓለም አቀፍ ገበያዎችን እንዳገኘ ተገለፀ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ቡና ባለፉት 11 ወራት ውስጥ 20 አዳዲስ ዓለም አቀፍ ገበያዎችን እንዳገኘ ተገለፀየኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን እንዳስታወቀው ሀገሪቱ 280 ሺህ 887 ቶን ወደ ውጭ ለመላክ አቅዳ፤ 409 ሺህ 605 ቶን የቡና ወጪ ንግድ ማሳካት... 03.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-03T12:43+0300
2025-07-03T12:43+0300
2025-07-03T13:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/03/851374_0:56:1280:776_1920x0_80_0_0_aa1a7e07471ca832c0af5b2921caaafa.jpg
የኢትዮጵያ ቡና ባለፉት 11 ወራት ውስጥ 20 አዳዲስ ዓለም አቀፍ ገበያዎችን እንዳገኘ ተገለፀየኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን እንዳስታወቀው ሀገሪቱ 280 ሺህ 887 ቶን ወደ ውጭ ለመላክ አቅዳ፤ 409 ሺህ 605 ቶን የቡና ወጪ ንግድ ማሳካት እንደቻለች አስታውቋል፡፡ከ100 በላይ የኢትዮጵያ ቡና አብቃዮች ቀጥተኛ የወጪ ንግድ ፈቃድ ማግኘታቸውም ተገልጿል፡፡ በአጠቃላይ የሀገሪቱ የቡና የወጪ ንግድ የ40 በመቶ ጭማሬ እንዳሳየ ሚዲያዎች ዘግበዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/03/851374_86:0:1195:832_1920x0_80_0_0_3c7db6697a8cec79f81e3e7303e37598.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ ቡና ባለፉት 11 ወራት ውስጥ 20 አዳዲስ ዓለም አቀፍ ገበያዎችን እንዳገኘ ተገለፀ
12:43 03.07.2025 (የተሻሻለ: 13:04 03.07.2025) የኢትዮጵያ ቡና ባለፉት 11 ወራት ውስጥ 20 አዳዲስ ዓለም አቀፍ ገበያዎችን እንዳገኘ ተገለፀ
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን እንዳስታወቀው ሀገሪቱ 280 ሺህ 887 ቶን ወደ ውጭ ለመላክ አቅዳ፤ 409 ሺህ 605 ቶን የቡና ወጪ ንግድ ማሳካት እንደቻለች አስታውቋል፡፡
ከ100 በላይ የኢትዮጵያ ቡና አብቃዮች ቀጥተኛ የወጪ ንግድ ፈቃድ ማግኘታቸውም ተገልጿል፡፡ በአጠቃላይ የሀገሪቱ የቡና የወጪ ንግድ የ40 በመቶ ጭማሬ እንዳሳየ ሚዲያዎች ዘግበዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X