የብሪክስ የጋዜጠኞች ማኅበር በአዘርባጃን በስፑትኒክ ጋዜጠኞች ላይ የተፈፀመውን ሕገ-ወጥ እስር በተመለከተ ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አቤቱታ አቀረበ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየብሪክስ የጋዜጠኞች ማኅበር በአዘርባጃን በስፑትኒክ ጋዜጠኞች ላይ የተፈፀመውን ሕገ-ወጥ እስር በተመለከተ ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አቤቱታ አቀረበ
የብሪክስ የጋዜጠኞች ማኅበር በአዘርባጃን በስፑትኒክ ጋዜጠኞች ላይ የተፈፀመውን ሕገ-ወጥ እስር በተመለከተ ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አቤቱታ አቀረበ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 02.07.2025
ሰብስክራይብ

የብሪክስ የጋዜጠኞች ማኅበር በአዘርባጃን በስፑትኒክ ጋዜጠኞች ላይ የተፈፀመውን ሕገ-ወጥ እስር በተመለከተ ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አቤቱታ አቀረበ

ስፑትኒክ በማኅበሩ ኃላፊ ኢቫን ሜልኒኮቭ የቀረበውን የአቤቱታ ቅጂ ያገኘ ሲሆን የሚከተሉትን ሀሳቦች አካቷል፦

▪ ሁሉም የታሰሩ ጋዜጠኞች እና ዜጎች በአስቸኳይ እንዲፈቱ፣

▪ የጄኔቫ ስምምነቶች፣ የተመድ የሲቪልና የፖለቲካ መብቶች ቃል ኪዳን እና ማሰቃየትን የሚያሰቀረው ስምምነት

ላይ የተፈፀሙ ጥሰቶችን ድርጅቱ እንዲመረምር፣

▪ በነጻ ፕሬስ ላይ የተፈጸመውን ጥቃት ዓለም እንዲያወግዝ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0