https://amh.sputniknews.africa
አፍሪካ “በኢኮኖሚና በስትራቴጂ ደረጃ የራሷን ማንነት እየገነባች ነው” ሲሉ ናይጄሪያዊው የንግድ አማካሪ ተናገሩ
አፍሪካ “በኢኮኖሚና በስትራቴጂ ደረጃ የራሷን ማንነት እየገነባች ነው” ሲሉ ናይጄሪያዊው የንግድ አማካሪ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ “በኢኮኖሚና በስትራቴጂ ደረጃ የራሷን ማንነት እየገነባች ነው” ሲሉ ናይጄሪያዊው የንግድ አማካሪ ተናገሩ"ብዛት ያላቸው የአፍሪካ ሀገራት እርስ በእርሳችን ለመገበያየት የአሜሪካ ዶላር ላይ መወሰን እንደማያስፈልገን እየተገነዘቡ ነው" ሲሉ ባለሙያው... 02.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-02T15:21+0300
2025-07-02T15:21+0300
2025-07-02T15:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/02/844150_0:158:720:563_1920x0_80_0_0_0d767ff6129b6dc0d43b91e8e79b1eff.jpg
አፍሪካ “በኢኮኖሚና በስትራቴጂ ደረጃ የራሷን ማንነት እየገነባች ነው” ሲሉ ናይጄሪያዊው የንግድ አማካሪ ተናገሩ"ብዛት ያላቸው የአፍሪካ ሀገራት እርስ በእርሳችን ለመገበያየት የአሜሪካ ዶላር ላይ መወሰን እንደማያስፈልገን እየተገነዘቡ ነው" ሲሉ ባለሙያው ኦሉሴጉን ኦባሱን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። በአህጉር ደረጃ የመጀመሪያ የሆነውን የክፍያ ካርድ ስርዓት "ፓፕስካርድ" መጀመሩን አስመልክቶ አስተያየታቸውን የሰጡት አማካሪው፤ አፍሪካ በራሷ የፋይናንስ ሥርዓቶች ላይ ያላት እምነት በማደግ ላይ መሆኑን ጠቁመዋል።"እንደ 'ፓፕስ' ያሉ ሥርዓቶች ከምዕራቡ ዓለም መፍትሄዎች ባሻገር፤ ለእኛ የሚሠሩ መፍትሄዎችን ለመገንባት ቁርጠኛ እንደሆንን ያሳያሉ" ሲሉ ባለሙያው አጽእኖት ሰጥተዋል።የአፍሪካ የሉዓላዊነት ጥረት "ፀረ-ምዕራብ ወይም ፀረ-ዶላር" ሳይሆን አህጉሪቱን ለመደገፍ እና አፍሪካ የራሷን የወደፊት እጣ ፈንታ በራሷ መንገድ ለመቅረጽ የምታደርገው ዝግጅት አካል ነው ሲሉ ኦባሱን አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አፍሪካ “በኢኮኖሚና በስትራቴጂ ደረጃ የራሷን ማንነት እየገነባች ነው” ሲሉ ናይጄሪያዊው የንግድ አማካሪ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ “በኢኮኖሚና በስትራቴጂ ደረጃ የራሷን ማንነት እየገነባች ነው” ሲሉ ናይጄሪያዊው የንግድ አማካሪ ተናገሩ
2025-07-02T15:21+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/02/844150_0:90:720:630_1920x0_80_0_0_aeb553ebceaf9585685ec81ec6e10f3a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ “በኢኮኖሚና በስትራቴጂ ደረጃ የራሷን ማንነት እየገነባች ነው” ሲሉ ናይጄሪያዊው የንግድ አማካሪ ተናገሩ
15:21 02.07.2025 (የተሻሻለ: 15:34 02.07.2025) አፍሪካ “በኢኮኖሚና በስትራቴጂ ደረጃ የራሷን ማንነት እየገነባች ነው” ሲሉ ናይጄሪያዊው የንግድ አማካሪ ተናገሩ
"ብዛት ያላቸው የአፍሪካ ሀገራት እርስ በእርሳችን ለመገበያየት የአሜሪካ ዶላር ላይ መወሰን እንደማያስፈልገን እየተገነዘቡ ነው" ሲሉ ባለሙያው ኦሉሴጉን ኦባሱን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በአህጉር ደረጃ የመጀመሪያ የሆነውን የክፍያ ካርድ ስርዓት "ፓፕስካርድ" መጀመሩን አስመልክቶ አስተያየታቸውን የሰጡት አማካሪው፤ አፍሪካ በራሷ የፋይናንስ ሥርዓቶች ላይ ያላት እምነት በማደግ ላይ መሆኑን ጠቁመዋል።
"እንደ 'ፓፕስ' ያሉ ሥርዓቶች ከምዕራቡ ዓለም መፍትሄዎች ባሻገር፤ ለእኛ የሚሠሩ መፍትሄዎችን ለመገንባት ቁርጠኛ እንደሆንን ያሳያሉ" ሲሉ ባለሙያው አጽእኖት ሰጥተዋል።
የአፍሪካ የሉዓላዊነት ጥረት "ፀረ-ምዕራብ ወይም ፀረ-ዶላር" ሳይሆን አህጉሪቱን ለመደገፍ እና አፍሪካ የራሷን የወደፊት እጣ ፈንታ በራሷ መንገድ ለመቅረጽ የምታደርገው ዝግጅት አካል ነው ሲሉ ኦባሱን አክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X