https://amh.sputniknews.africa
ባኩ የሩሲያ-አዘርባጃን ግንኙነትን ወደ ነበረበት ስትራቴጂካዊ ጥምረት ደረጃ ለመመለስ እርምጃዎችን እንድትወሰድ ሞስኮ ጥሪ አቀረበች
ባኩ የሩሲያ-አዘርባጃን ግንኙነትን ወደ ነበረበት ስትራቴጂካዊ ጥምረት ደረጃ ለመመለስ እርምጃዎችን እንድትወሰድ ሞስኮ ጥሪ አቀረበች
Sputnik አፍሪካ
ባኩ የሩሲያ-አዘርባጃን ግንኙነትን ወደ ነበረበት ስትራቴጂካዊ ጥምረት ደረጃ ለመመለስ እርምጃዎችን እንድትወሰድ ሞስኮ ጥሪ አቀረበችበሩሲያ እና በአዘርባጃን መካከል ባለው ግንኙነት የሚነሱ ጉዳዮች በአጋርነት መንፈስ፣ በፖለቲካዊ እና ዲፕሎማሲያዊ መንገዶች... 02.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-02T14:54+0300
2025-07-02T14:54+0300
2025-07-02T15:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/02/843490_0:26:940:555_1920x0_80_0_0_81e18ddf32c9d0301c4d4916604112e4.jpg
ባኩ የሩሲያ-አዘርባጃን ግንኙነትን ወደ ነበረበት ስትራቴጂካዊ ጥምረት ደረጃ ለመመለስ እርምጃዎችን እንድትወሰድ ሞስኮ ጥሪ አቀረበችበሩሲያ እና በአዘርባጃን መካከል ባለው ግንኙነት የሚነሱ ጉዳዮች በአጋርነት መንፈስ፣ በፖለቲካዊ እና ዲፕሎማሲያዊ መንገዶች መፈታት አለባቸው ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ተናግረዋል።ሞስኮ የታሰሩትን የሩሲያ ጋዜጠኞች ለመጎብኘት ፍቃድ ብትጠይቅም ይህ ዕድል እስካሁን እንዳልተሰጠ ዛካሮቫ አፅእኖት ሰጥተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/02/843490_84:0:857:580_1920x0_80_0_0_3f5121222c73aa3e8b34eed3b703e482.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ባኩ የሩሲያ-አዘርባጃን ግንኙነትን ወደ ነበረበት ስትራቴጂካዊ ጥምረት ደረጃ ለመመለስ እርምጃዎችን እንድትወሰድ ሞስኮ ጥሪ አቀረበች
14:54 02.07.2025 (የተሻሻለ: 15:04 02.07.2025) ባኩ የሩሲያ-አዘርባጃን ግንኙነትን ወደ ነበረበት ስትራቴጂካዊ ጥምረት ደረጃ ለመመለስ እርምጃዎችን እንድትወሰድ ሞስኮ ጥሪ አቀረበች
በሩሲያ እና በአዘርባጃን መካከል ባለው ግንኙነት የሚነሱ ጉዳዮች በአጋርነት መንፈስ፣ በፖለቲካዊ እና ዲፕሎማሲያዊ መንገዶች መፈታት አለባቸው ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ተናግረዋል።
ሞስኮ የታሰሩትን የሩሲያ ጋዜጠኞች ለመጎብኘት ፍቃድ ብትጠይቅም ይህ ዕድል እስካሁን እንዳልተሰጠ ዛካሮቫ አፅእኖት ሰጥተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X