https://amh.sputniknews.africa
"ድጎማ ባይደረግለት ኖሮ ኤለን መስክ ምናልባትም ወደ ሀገሩ ደቡብ አፍሪካ ይመለስ ነበር" ሲሉ ትራምፕ የስፔስኤክስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኤለን መስክን በድጋሚ ተቹ
"ድጎማ ባይደረግለት ኖሮ ኤለን መስክ ምናልባትም ወደ ሀገሩ ደቡብ አፍሪካ ይመለስ ነበር" ሲሉ ትራምፕ የስፔስኤክስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኤለን መስክን በድጋሚ ተቹ
Sputnik አፍሪካ
"ድጎማ ባይደረግለት ኖሮ ኤለን መስክ ምናልባትም ወደ ሀገሩ ደቡብ አፍሪካ ይመለስ ነበር" ሲሉ ትራምፕ የስፔስኤክስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኤለን መስክን በድጋሚ ተቹትውለደ ደቡብ አፍሪካዊው መስክ "በታሪክ እጅግ ከፍተኛ ድጎማ ሊያገኝ... 01.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-01T17:36+0300
2025-07-01T17:36+0300
2025-07-01T17:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/01/836775_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_3337e8b0eceb1503f528819385663705.jpg
"ድጎማ ባይደረግለት ኖሮ ኤለን መስክ ምናልባትም ወደ ሀገሩ ደቡብ አፍሪካ ይመለስ ነበር" ሲሉ ትራምፕ የስፔስኤክስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኤለን መስክን በድጋሚ ተቹትውለደ ደቡብ አፍሪካዊው መስክ "በታሪክ እጅግ ከፍተኛ ድጎማ ሊያገኝ ይችል" ነበር ሲሉ ትራምፕ ቱሩዝ ሶሻል ተብሎ በሚጠራው የማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ፅፈዋል። አክለውም ከዚህ በኋላ "ሮኬት፣ ሳተላይቶች ማስወንጨፍ ወይም የኤሌክትሪክ መኪና ምርት" የለም ብለዋል። በዚህ መንገድ ገንዘብ "እንቆጥባለን" ሲሉ ትራምፕ አፅዕኖት ሰጥተዋል።ፕሬዝዳንቱ ይህን ያሉት መስክ "ዘ ዋን፣ ቢግ፣ ቢውቲፉል ቢል" ብለው የጠሩትን የወጪ ቅነሳ ሕግ መተቸቱን ተክትሎ ነው፡፡በእንግሊዘኛ ያንበቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/01/836775_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_62e92d7c858e1d9595ac2b2502e161dd.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"ድጎማ ባይደረግለት ኖሮ ኤለን መስክ ምናልባትም ወደ ሀገሩ ደቡብ አፍሪካ ይመለስ ነበር" ሲሉ ትራምፕ የስፔስኤክስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኤለን መስክን በድጋሚ ተቹ
17:36 01.07.2025 (የተሻሻለ: 17:54 01.07.2025) "ድጎማ ባይደረግለት ኖሮ ኤለን መስክ ምናልባትም ወደ ሀገሩ ደቡብ አፍሪካ ይመለስ ነበር" ሲሉ ትራምፕ የስፔስኤክስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኤለን መስክን በድጋሚ ተቹ
ትውለደ ደቡብ አፍሪካዊው መስክ "በታሪክ እጅግ ከፍተኛ ድጎማ ሊያገኝ ይችል" ነበር ሲሉ ትራምፕ ቱሩዝ ሶሻል ተብሎ በሚጠራው የማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ፅፈዋል።
አክለውም ከዚህ በኋላ "ሮኬት፣ ሳተላይቶች ማስወንጨፍ ወይም የኤሌክትሪክ መኪና ምርት" የለም ብለዋል። በዚህ መንገድ ገንዘብ "እንቆጥባለን" ሲሉ ትራምፕ አፅዕኖት ሰጥተዋል።
ፕሬዝዳንቱ ይህን ያሉት መስክ "ዘ ዋን፣ ቢግ፣ ቢውቲፉል ቢል" ብለው የጠሩትን የወጪ ቅነሳ ሕግ መተቸቱን ተክትሎ ነው፡፡
በእንግሊዘኛ ያንበቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X