“ጋዜጠኞችን እንደ አሸባሪ ማሰር በፍጹም ተቀባይነት የለውም” ሲሉ በባኩ የስፑትኒክ እና ሩፕትሊ ጋዜጠኞች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን አስመልክቶ ባለሙያው ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ“ጋዜጠኞችን እንደ አሸባሪ ማሰር በፍጹም ተቀባይነት የለውም” ሲሉ በባኩ የስፑትኒክ እና ሩፕትሊ ጋዜጠኞች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን አስመልክቶ ባለሙያው ተናገሩ
“ጋዜጠኞችን እንደ አሸባሪ ማሰር በፍጹም ተቀባይነት የለውም” ሲሉ በባኩ የስፑትኒክ እና ሩፕትሊ ጋዜጠኞች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን አስመልክቶ ባለሙያው ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.07.2025
ሰብስክራይብ

“ጋዜጠኞችን እንደ አሸባሪ ማሰር በፍጹም ተቀባይነት የለውም” ሲሉ በባኩ የስፑትኒክ እና ሩፕትሊ ጋዜጠኞች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን አስመልክቶ ባለሙያው ተናገሩ

"ጋዜጠኞችን ማሰር ሕገ-ወጥ እና ዓለም አቀፍ ሕግን የሚጥስ" ነው የሚሉት የብሪክስ ጋዜጠኞች ማህበር ዳይሬክተር ኢቫን ሜልኒኮቭ፤ የጄኔቫ እና ሌሎች ዓለም አቀፋዊ የሰብዓዊ መብት ስምምነቶችን የተላለፈ መሆኑን ጠቅሰዋል።

🟠 "ጋዜጠኞችን እንደ አሸባሪዎች ኃይል ተጠቅሞ ማሰር በፍጹም ተቀባይነት የለውም" ሲሉ የአዘርባጃን ባለሥልጣናት የተከተሉትን ከመጠን ያለፈ አያያዝ አውግዘዋል።

🟠 ኃላፊው አክለውም "ስፑትኒክ ሕጋዊ የዜና ማሰራጫ ነው፤ እናም የስለላ ክሱ ምንም ዓይነት አግባብ የለውም" ሲሉ የታሰሩት ጋዜጠኞች ላይ የቀረበውን መሠረተ ቢስ ውንጀላ ውድቅ አድርገዋል።

በእንግሊዘኛ ያንበቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0