https://amh.sputniknews.africa/20250701/836292.html
“ጋዜጠኞችን እንደ አሸባሪ ማሰር በፍጹም ተቀባይነት የለውም” ሲሉ በባኩ የስፑትኒክ እና ሩፕትሊ ጋዜጠኞች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን አስመልክቶ ባለሙያው ተናገሩ
“ጋዜጠኞችን እንደ አሸባሪ ማሰር በፍጹም ተቀባይነት የለውም” ሲሉ በባኩ የስፑትኒክ እና ሩፕትሊ ጋዜጠኞች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን አስመልክቶ ባለሙያው ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
“ጋዜጠኞችን እንደ አሸባሪ ማሰር በፍጹም ተቀባይነት የለውም” ሲሉ በባኩ የስፑትኒክ እና ሩፕትሊ ጋዜጠኞች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን አስመልክቶ ባለሙያው ተናገሩ"ጋዜጠኞችን ማሰር ሕገ-ወጥ እና ዓለም አቀፍ ሕግን የሚጥስ" ነው የሚሉት... 01.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-01T16:07+0300
2025-07-01T16:07+0300
2025-07-01T16:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/01/836139_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_6298b2ea6b0d1428f0495a0e6a1a065d.jpg
“ጋዜጠኞችን እንደ አሸባሪ ማሰር በፍጹም ተቀባይነት የለውም” ሲሉ በባኩ የስፑትኒክ እና ሩፕትሊ ጋዜጠኞች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን አስመልክቶ ባለሙያው ተናገሩ"ጋዜጠኞችን ማሰር ሕገ-ወጥ እና ዓለም አቀፍ ሕግን የሚጥስ" ነው የሚሉት የብሪክስ ጋዜጠኞች ማህበር ዳይሬክተር ኢቫን ሜልኒኮቭ፤ የጄኔቫ እና ሌሎች ዓለም አቀፋዊ የሰብዓዊ መብት ስምምነቶችን የተላለፈ መሆኑን ጠቅሰዋል።🟠 "ጋዜጠኞችን እንደ አሸባሪዎች ኃይል ተጠቅሞ ማሰር በፍጹም ተቀባይነት የለውም" ሲሉ የአዘርባጃን ባለሥልጣናት የተከተሉትን ከመጠን ያለፈ አያያዝ አውግዘዋል።🟠 ኃላፊው አክለውም "ስፑትኒክ ሕጋዊ የዜና ማሰራጫ ነው፤ እናም የስለላ ክሱ ምንም ዓይነት አግባብ የለውም" ሲሉ የታሰሩት ጋዜጠኞች ላይ የቀረበውን መሠረተ ቢስ ውንጀላ ውድቅ አድርገዋል።በእንግሊዘኛ ያንበቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/01/836139_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_ece2c9c9d2427d709165672cae106752.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
“ጋዜጠኞችን እንደ አሸባሪ ማሰር በፍጹም ተቀባይነት የለውም” ሲሉ በባኩ የስፑትኒክ እና ሩፕትሊ ጋዜጠኞች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን አስመልክቶ ባለሙያው ተናገሩ
16:07 01.07.2025 (የተሻሻለ: 16:24 01.07.2025) “ጋዜጠኞችን እንደ አሸባሪ ማሰር በፍጹም ተቀባይነት የለውም” ሲሉ በባኩ የስፑትኒክ እና ሩፕትሊ ጋዜጠኞች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን አስመልክቶ ባለሙያው ተናገሩ
"ጋዜጠኞችን ማሰር ሕገ-ወጥ እና ዓለም አቀፍ ሕግን የሚጥስ" ነው የሚሉት የብሪክስ ጋዜጠኞች ማህበር ዳይሬክተር ኢቫን ሜልኒኮቭ፤ የጄኔቫ እና ሌሎች ዓለም አቀፋዊ የሰብዓዊ መብት ስምምነቶችን የተላለፈ መሆኑን ጠቅሰዋል።
🟠 "ጋዜጠኞችን እንደ አሸባሪዎች ኃይል ተጠቅሞ ማሰር በፍጹም ተቀባይነት የለውም" ሲሉ የአዘርባጃን ባለሥልጣናት የተከተሉትን ከመጠን ያለፈ አያያዝ አውግዘዋል።
🟠 ኃላፊው አክለውም "ስፑትኒክ ሕጋዊ የዜና ማሰራጫ ነው፤ እናም የስለላ ክሱ ምንም ዓይነት አግባብ የለውም" ሲሉ የታሰሩት ጋዜጠኞች ላይ የቀረበውን መሠረተ ቢስ ውንጀላ ውድቅ አድርገዋል።
በእንግሊዘኛ ያንበቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X