ክሬምሊን በአዘርባጃን በስፑትኒክ እና ሩፕሊ ሠራተኞች ላይ የተፈፀመውን እስር በትኩረት እየተከታተለ እንደሆነ ገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱክሬምሊን በአዘርባጃን በስፑትኒክ እና ሩፕሊ ሠራተኞች ላይ የተፈፀመውን እስር በትኩረት እየተከታተለ እንደሆነ ገለፀ
ክሬምሊን በአዘርባጃን በስፑትኒክ እና ሩፕሊ ሠራተኞች ላይ የተፈፀመውን እስር በትኩረት እየተከታተለ እንደሆነ ገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.07.2025
ሰብስክራይብ

ክሬምሊን በአዘርባጃን በስፑትኒክ እና ሩፕሊ ሠራተኞች ላይ የተፈፀመውን እስር በትኩረት እየተከታተለ እንደሆነ ገለፀ

ሞስኮ ከባኩ ጋር በምታደርገው ቀጥታ ግንኙነት የታሰሩት የሩሲያ ጋዜጠኞች ይፈታሉ ብላ እንደምትጠብቅ የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቃል አቀባይ ተናግረዋል።

የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ የሰጡት መግለጫ ዋና ዋና ሀሳቦች፦

🟠 የሩሲያና ዩክሬን የድርድር ሂደት ይፋጠናል ብሎ መጠበቅ አስቸጋሪ ነው።

🟠 ሩሲያ የዩክሬን ስምምነቶች ትግበራን አታዘገይም ወይም አታቆምም።

🟠 ሩሲያ ከዩክሬን ጋር የሚደረጉ ድርድሮችን የማዘግየት ፍላጎት የላትም።

🟠 ሩሲያ የዩክሬን ችግር እንዲፈታ ላደረገችው ጥረት አሜሪካን ታመሰግናለች።

🟠 ሩሲያ በዩክሬን ጉዳይ ላይ ያላትን ግብ በፖለቲካዊና ዲፕሎማሲያዊ መንገድ ለማሳካት ፍላጎት አላት።

🟠 ፑቲን በዛሬው ዕለት ዓለም አቀፍ የስልክ ውይይት ሊያደርጉ ይችላሉ፤ ክሬምሊን ዝርዝሩን ቆይቶ ያሳውቃል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0