ኢትዮጵያ ከቢትኮይን ማይኒንግ ባለፉት አስር ወራት 55 ሚሊየን ዶላር ሰበሰበች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ ከቢትኮይን ማይኒንግ ባለፉት አስር ወራት 55 ሚሊየን ዶላር ሰበሰበች
ኢትዮጵያ ከቢትኮይን ማይኒንግ ባለፉት አስር ወራት 55 ሚሊየን ዶላር ሰበሰበች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 30.06.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ከቢትኮይን ማይኒንግ ባለፉት አስር ወራት 55 ሚሊየን ዶላር ሰበሰበች

ገቢው የተገኘው በማስተላለፊያ መሠረተ ልማቶች እጥረት ምክንያት ይባክን የነበረውን የኤሌክትሪክ ኃይል ለቢትኮይን ማይኒንግ በማዛወር ነው።

በዚህም የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከአጠቃላይ ዓመታዊ ገቢው 18 በመቶ ያህሉን መሰብሰብ ችሏል።

ቢትኮይን ማይኒንግ ውስብስብ ስሌቶችን በመጠቀም የክሪፕቶ ግብይቶች የሚረጋገጡበት መንገድ ነው።

ለዚህም ቀንና ሌሊት የሚሠሩ አዳዲስ ዘመናዊ ኮምፒውተሮችን የያዙ መጋዘኖች የሚጠይቅ እንደሆነና ብዙ የኤሌክትሪክ ኃይል እንደሚፈልግ ይነገራል።

በሰው ሰራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0