https://amh.sputniknews.africa
በምዕራብ ሱዳን ባለፉት ስድስት ወራት በትንሹ 239 ህጻናት በምግብ እጥረት ህይወታቸው ማለፉን የሱዳን ዶክተሮች ኔትወርክ አስታወቀ
በምዕራብ ሱዳን ባለፉት ስድስት ወራት በትንሹ 239 ህጻናት በምግብ እጥረት ህይወታቸው ማለፉን የሱዳን ዶክተሮች ኔትወርክ አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
በምዕራብ ሱዳን ባለፉት ስድስት ወራት በትንሹ 239 ህጻናት በምግብ እጥረት ህይወታቸው ማለፉን የሱዳን ዶክተሮች ኔትወርክ አስታወቀምግብ እጅግ በጣም ውስን በሆነበት እና ዋጋውም እየናረ በመጣበት በዚህ ወቅት፤ አማፂው ፈጥኖ ደራሽ ኃይል የተመድ ዋና... 30.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-30T17:53+0300
2025-06-30T17:53+0300
2025-06-30T18:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/1e/829840_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_369bae5a13d5b179aab187542b082682.jpg
በምዕራብ ሱዳን ባለፉት ስድስት ወራት በትንሹ 239 ህጻናት በምግብ እጥረት ህይወታቸው ማለፉን የሱዳን ዶክተሮች ኔትወርክ አስታወቀምግብ እጅግ በጣም ውስን በሆነበት እና ዋጋውም እየናረ በመጣበት በዚህ ወቅት፤ አማፂው ፈጥኖ ደራሽ ኃይል የተመድ ዋና ጸሃፊ አንቶኒዩ ጉቴሬዝ ያቀረቡትን የተኩስ አቁም ሀሳብ እንዲተገበር ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ጫና እንዲያደርግ ድርጅቱ አሳስቧል።መግለጫው አክሎም “ሰብዓዊ መተላለፊያዎችን በመክፈት የድንገተኛ ጊዜ ዕርዳታ እና የህክምና ቁሳቁሶች አቅርቦትን ለማስገባት እንዲሁም በአል-ፋሸር ከአንድ ዓመት በላይ የቆየውን ከበባ ለማንሳት አስቸኳይ እርምጃ ያስፈልጋል” ብሏል።የሱዳን ጦር ለክልሉ ስደተኞች እርዳታ ለማቅረብ ያለመውን የጉቴሬዝ የአንድ ሳምንት የሰብዓዊ እርዳታ የተኩስ አቁም ሃሳብ ተቀብሏል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/1e/829840_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_12d71afd7119843e5b0ceb13fd4580cd.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በምዕራብ ሱዳን ባለፉት ስድስት ወራት በትንሹ 239 ህጻናት በምግብ እጥረት ህይወታቸው ማለፉን የሱዳን ዶክተሮች ኔትወርክ አስታወቀ
17:53 30.06.2025 (የተሻሻለ: 18:04 30.06.2025) በምዕራብ ሱዳን ባለፉት ስድስት ወራት በትንሹ 239 ህጻናት በምግብ እጥረት ህይወታቸው ማለፉን የሱዳን ዶክተሮች ኔትወርክ አስታወቀ
ምግብ እጅግ በጣም ውስን በሆነበት እና ዋጋውም እየናረ በመጣበት በዚህ ወቅት፤ አማፂው ፈጥኖ ደራሽ ኃይል የተመድ ዋና ጸሃፊ አንቶኒዩ ጉቴሬዝ ያቀረቡትን የተኩስ አቁም ሀሳብ እንዲተገበር ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ጫና እንዲያደርግ ድርጅቱ አሳስቧል።
መግለጫው አክሎም “ሰብዓዊ መተላለፊያዎችን በመክፈት የድንገተኛ ጊዜ ዕርዳታ እና የህክምና ቁሳቁሶች አቅርቦትን ለማስገባት እንዲሁም በአል-ፋሸር ከአንድ ዓመት በላይ የቆየውን ከበባ ለማንሳት አስቸኳይ እርምጃ ያስፈልጋል” ብሏል።
የሱዳን ጦር ለክልሉ ስደተኞች እርዳታ ለማቅረብ ያለመውን የጉቴሬዝ የአንድ ሳምንት የሰብዓዊ እርዳታ የተኩስ አቁም ሃሳብ ተቀብሏል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X