ሦስት የሀገር ውስጥ ባንኮች የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ድርጅት የመርከብ ግዢን በገንዘብ ሊደግፉ እንደሆነ ተነገረ
15:50 30.06.2025 (የተሻሻለ: 16:24 30.06.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሦስት የሀገር ውስጥ ባንኮች የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ድርጅት የመርከብ ግዢን በገንዘብ ሊደግፉ እንደሆነ ተነገረ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ሦስት የሀገር ውስጥ ባንኮች የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ድርጅት የመርከብ ግዢን በገንዘብ ሊደግፉ እንደሆነ ተነገረ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ አዋሽ ባንክ እና ዳሽን ባንክ የድርጅቱን "የአልትራማክስ" መርከቦች ግዢ በገንዘብ ይደግፋሉ ተብሎ ተጠብቋል።
በፋይናንስ እቅዱ መሠረት ባንኮቹ የግዢውን 70 በመቶ ሲሸፍኑ ድርጅቱ 30 በመቶውን ይሸፍናል።
በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ባለሥልጣን በአንድ "አልትራማክስ" የደረቅ ጭነት ማጓጓዣ እና በዘጠኝ መካከለኛ ባለብዙ አገልግሎት መርከቦች ሥራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ የሀገር ውስጥ ጋዜጣ ዘግቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X