ሦስተኛው ዙር የሩሲያ-ዩክሬን ንግግር የሚካሄድበት ቀን በቅርቡ ይፋ እንደሚደረግ ክሬሚሊን አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሦስተኛው ዙር የሩሲያ-ዩክሬን ንግግር የሚካሄድበት ቀን በቅርቡ ይፋ እንደሚደረግ ክሬሚሊን አስታወቀ
ሦስተኛው ዙር የሩሲያ-ዩክሬን ንግግር የሚካሄድበት ቀን በቅርቡ ይፋ እንደሚደረግ ክሬሚሊን አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 30.06.2025
ሰብስክራይብ

ሦስተኛው ዙር የሩሲያ-ዩክሬን ንግግር የሚካሄድበት ቀን በቅርቡ ይፋ እንደሚደረግ ክሬሚሊን አስታወቀ

በቅርብ ጊዜ ውስጥ የታሰቡ ስብሰባዎች የሉም። የሦስተኛውን ዙር ንግግሮች እየጠበቅን ነው። በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናት ውስጥ ሦስተኛው ዙር የሚካሄድበት ቀን ግልጽ እንደሚሆን ተስፋ እናደርጋለን" ሲሉ ቃል አቀባዩ ዲሚትሪ ፔስኮቭ በሚንስክ ከተካሄደው የዩሬዥያ ኢኮኖሚ ህብረት ዝግጅት ጎን ለጎን ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።

የዩክሬን የድርድር ሂደትን ሊያፋጥኑ ስለሚችሉ ወሳኝ ሁኔታዎች የተጠየቁት ቃል አቀባዩ፤ የዩክሬን አመራርና የዋሽንግተን የአሸማጋይነት ጥረቶች ውጤታማነት ቁልፍ እንደሆኑ ጠቅሰዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0