የአዘርባጃን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ባኩ በሚገኘው የስፑትኒክ ቢሮ "ኦፕሬሽን" መክፈቱን አስታወቀ
14:17 30.06.2025 (የተሻሻለ: 14:34 30.06.2025)
© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የአዘርባጃን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ባኩ በሚገኘው የስፑትኒክ ቢሮ "ኦፕሬሽን" መክፈቱን አስታወቀ
ቢሮው ከሞስኮ ጋር ያለው ግንኙነት ተቋርጧል።
ጉዳዩ በሩሲያ የካተርንበርግ በሩሲያውያን ግድያ የተጠረጠሩ አዘርባጃን ዘሮች መታሠራቸውን ተከትሎ የመጣ ነው።
አዘርባጃን እርምጃውን "የጥቃት ድርጊት" በማለት "የአዘርባጃን ዘር ባላቸው ሰዎች ላይ የተነጣጠረ ነው" ስትል ተናግራለች።
በሌላ በኩል የአዘርባጃን የፀጥታ አካላት ባኩ ከሚገኘው የስፑትኒክ ቢሮ ውጪ ያለውን አካባቢ እንዳጠሩ የስፑትኒክ ዘጋቢ አስታውቋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X