የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከ 2 ሰዓታት በላይ በባኩ የሚገኙ የሀገሪቱ ዲፕሎማቶች የሩሲያ ጋዜጠኞችን ማግኘት አለመቻላቸው እንዳሳሰበው ለስፑትኒክ ገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከ 2 ሰዓታት በላይ በባኩ የሚገኙ የሀገሪቱ ዲፕሎማቶች የሩሲያ ጋዜጠኞችን ማግኘት አለመቻላቸው እንዳሳሰበው ለስፑትኒክ ገለፀ
የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከ 2 ሰዓታት በላይ በባኩ የሚገኙ የሀገሪቱ ዲፕሎማቶች የሩሲያ ጋዜጠኞችን ማግኘት አለመቻላቸው እንዳሳሰበው ለስፑትኒክ ገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 30.06.2025
ሰብስክራይብ

የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከ 2 ሰዓታት በላይ በባኩ የሚገኙ የሀገሪቱ ዲፕሎማቶች የሩሲያ ጋዜጠኞችን ማግኘት አለመቻላቸው እንዳሳሰበው ለስፑትኒክ ገለፀ

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ መሥሪያ ቤታቸው ለአዘርባጃን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ለመንግሥት ደህንነት አገልግሎት ጉዳዩን ቢያሳውቅም፤ አሁንም ምንም ምላሽ ማግኘት እንዳልቻለ ተናግረዋል።

በሩሲያ ኤምባሲ የቆንስላ ክፍል ሠራተኞች የሩሲያ ጋዜጠኞችን እንዲያዩ ፈቃድ እንዳላገኙና ለዚህም ምክንያት እንዳልተሰጣቸው አክለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0